By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: መድኅን መሪነቱን ሲያጠናክር አፄዎቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ድል አድርገዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ መድህንፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችድሬዳዋ ከተማሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባ

መድኅን መሪነቱን ሲያጠናክር አፄዎቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ድል አድርገዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ሲደረጉ ኢትዮጵያ መድኅን እና ፋሲል ከነማ ሶስት ነጥቦችን አሳክተዋል።

በቀዳሚው ጨዋታ የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድኅን በሶስት ርቆ ነጥቦች ከኋላው የሚከተለውን ሀድያ ሆሳዕናን ገጥሞ 1 – 0 አሸንፏል።

በጨዋታው የማሸነፊያውን ብቸኛ ግብ ዳዊት ተፈራ በ55ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል። ዳዊት ይህን ግቡንም ተከትሎ በውድድር ዓመቱ ያስቆጠራቸውን የግብ ብዛቶች አራት አድርሷል።

በአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ የሚመራው ኢትዮጵያ መድኅን ነጥቡን 32 በማድረስ በአራት ነጥቦች ልዩነት ሊጉን መምራት ቀጥሏል።

- ማሰታውቂያ -

ተከታታይ ሁለተኛ ሽንፈት ያስተናገደው ሀድያ ሆሳዕና በበኩሉ በ26 ነጥቦች 3ኛ ደረጃ ላይ ለመቆየት ተገዷል።

ኢትዮጵያ መድኅን በ18ኛ ሳምንት መርሐግብር ከፋሲል ከነማ ሲጫወት ሀድያ ሆሳዕና በበኩሉ ከአርባምንጭ ከተማ ይገናኛል።

በዕለቱ ሁለተኛ መርሐግብር ደግሞ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማን 2 – 1 አሸንፏል።

ለአፄዎቹ ሀብታሙ ተከስተ በ27ኛው ደቂቃ ላይ አንዋር ሙራድ ደግሞ በ46ኛው ደቂቃ ላይ ግቦቹን አስቆጥረዋል።

ሙኽዲን ሙሳ በ53ኛው ደቂቃ ላይ ድሬዳዋ ከተማን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ማስቆጠር ችሏል።

ድሉ ለአፄዎቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ የተገኘ ሲሆን ድሬዳዋ ከተማ ለተከታታይ ስድስተኛ የሊግ ጨዋታ ያለ ድል የተጓዘበትን ውጤት አስመዝግቧል።

ፋሲል ከነማ ነጥቡን 20 በማድረስ ወደ 9ኛ ደረጃ ከፍ ሲል ድሬዳዋ ከተማ በበኩሉ በ19 ነጥቦች 11 ደረጃ ላይ ለመቆየት ተገዷል።

በቀጣይ ሳምንት መርሐግብር ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ መድኅን ድሬደዋ ከተማ ደግሞ ከወልዋሎ ኢዲግራት ይገናኛሉ።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ሀዋሳ ከተማ ወደ አሸናፊነት ሲመለስ ወልዋሎ አዲግራት ነጥቡን ከፍ ያደረገበትን ውጤት አስመዝግቧል
Next Article በረከት ወልደዮሐንስ ፣ ተባረክ ሔፋሞ እና ፍፁም ጥላሁን የጨዋታ እገዳ ሲጣለባቸው በክለብ ደግሞ መቐለ 70 እንደርታ ቅጣት ተላልፎበታል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወላይታ ድቻዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ጋቶች ፓኖምና ወላይታ ድቻ ተስማሙ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ኢንተርናሽናል አልቢተር ባምላክ ተሰማ ወደ ግብፅ !
በመከራ ተፈትና የተረፈችው የተስፋሁን ጋዲሳ ህይወት
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮጲያ ቡና እና ሀዲያ ሆሳዕና ከባህርዳር ከተማ
የጨዋታ ዘገባ | የጣና ማገዶቹ በድል ጎዳና ቀጥለዋል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?