የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
1. በረከት ወልደዮሐንስ (ሀዲያ ሆሳዕና) ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ድሬደዋ ከተማ – ሀዲያ ሆሳዕና
- ሀዲያ ሆሳዕና – አዳማ ከተማ
- ሀዲያ ሆሳዕና – ፋሲል ከነማ
- ሀዲያ ሆሳዕና – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ሀዲያ ሆሳዕና – ኢትዮጵያ መድን
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
2. ተባረክ ሔፋሞ (ሃዋሳ ከተማ) የመታወቂያ ቁጥር EFF-17-0596 ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ማሰታውቂያ -

- ኢትዮጵያ ቡና – ሃዋሳ ከተማ
- ሲዳማ ቡና – ሃዋሳ ከተማ
- ኢትዮጵያ መድን – ሃዋሳ ከተማ
- ሃዋሳ ከተማ – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ሃዋሳ ከተማ – መቻል
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
3. ፍፁም ጥላሁን (ቅዱስ ጊዮርጊስ) በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ – ፋሲል ከነማ
- መቻል – ቅዱስ ጊዮርጊስ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ – ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ወላይታ ድቻ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
3. መቐለ 70 እንደርታ ክለቡ ከአርባምንጭ ከተማጋር በነበረው የ17ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ ግጥሚያው 6 ደቂቃ ዘግይቶ ለመጀመሩ ምክኒያት እንደነበረ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
በመሆኑም በፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 ተቁ 17 መሰረት ከለቡ ብር 15000/አስራ አምስት ሺህ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።


