By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ መድኅን ከጎል ጋር ሲታረቅ ፤ አርባምንጭ ከተማ ከ37 ጨዋታዎች በኋላ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎዜናዎችአርባምንጭ ከተማኢትዮጵያ መድህንፋሲል ከነማ

ኢትዮጵያ መድኅን ከጎል ጋር ሲታረቅ ፤ አርባምንጭ ከተማ ከ37 ጨዋታዎች በኋላ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት መደረግ ጀምረዋል።

ከቀን 10:00 ጀምሮ በተደረገው የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድኅን ከግብ ጋር ታርቆ ወልዋሎ አዲግራትን ረቷል።

በጨዋታው አብዲሳ ጀማል ለአሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌው ቡድን በ81ኛው ደቂቃ ላይ የማሸነፊያውን ግብ ያስቆጠረው ተጫዋች ነው።

ይህ ግብ ለኢትዮጵያ መድኅን የውድድር ዓመቱ ቀዳሚ እንዲሁም በአጠቃላይ በሊጉ ከ531 ደቂቃዎች በኋላ የተገኘ ግብ ነው።

- ማሰታውቂያ -

ውጤቱን ተከትሎም ኢትዮጵያ መድኅን ነጥቡን 6 በማድረስ ወደ 13ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።

በጨዋታው የተረታው የአሸናፊ በቀለው ወልዋሎ አዲግራት በውድድር ዓመቱ ባደረጋቸው ሁሉም(ስድስት) ጨዋታዎች ሁሉንም ተሸንፏል።

በዝውውር መስኮቱ የመጨረሻ ቀናት ላይ በርካታ ተጫዋቾችን ያስፈረመው ቡድኑ ያለ ምንም ነጥብ የደረጃ ሰንጠረዡን ግርጌ ይዞ ይገኛል።

በሰባተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ መድኅን ከመቀሌ 70 እንደርታ እንዲሁም ወልዋሎ አዲግራት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይጫወታሉ።

ምሽት 1:00 ጀምሮ በተደረገው የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ከ37 የሊጉ ጨዋታዎች በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከታታይ ጨዋታዎችን አሸንፏል።

በተመሳሳይ በ1 – 0 ውጤት በተጠናቀቀው ጨዋታ አበበ ጥላሁን አዞዎቹን ሶስት ነጥብ ያስገኘውን ብቸኛ ግብ በአምስተኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።

በሊጉ የመጀመሪያ ሶስት ጨዋታዎች ማሸነፍ ያልቻለው አርባምንጭ ከተማ ባሳለፍነው ሳምንት ባህርዳር ከተማን በመርታት የዓመቱን ቀዳሚ ድል ማስመዝገቡ ይታወሳል።

ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ዳግም በ2009 ከተመለሰ በኋላ ጠንካራ ተፎካካሪ የሆነው ፋሲል ከነማ የዓመቱ የመጀመሪያ ሽንፈቱን ከማስተናገዱ ባለፈ ከመጀመሪያ ስድስት ጨዋታዎች በታሪኩ ዝቅተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል።

ቡድኑ በመጀመሪያው ሳምንት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስን ከረታ በኋላ ያደረጋቸውን ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች በሙሉ በአቻ ውጤት ማጠናቀቁ ይታወቃል።

በቀጣይ ሳምንት ጨዋታዎች አርባምንጭ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም ፋሲል ከነማ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ይጫወታሉ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ሸሪፍ መሀመድ የአንድ ጨዋታ እገዳ ተጣለበት
Next Article መቻል ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሲረታ ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ግቦች ወደ ድል ተመልሰዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

“በ2016 የበጀት ዓመት ከ27 ሚልዮን ብር በላይ ጉድለት አጋጥሞኛል” የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 1 year ago
ሸገር ከተማ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሊሾም ነው
የአዲስ አበባ ዋንጫ የኮከቦቹ ዋንጫ ኢትዮጵያ ደርሷል
አስተያየት| መቐለ 70 እንደርታ 5-1 ሀዋሳ ከተማ
በቶታል 2017 የካፍ ሻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ውድድር እየተሳተፈ ያለው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሃዋሳ ላይ የመልስ ጨዋታውን ያካሂዳል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?