By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሦስቱም መሪዎች በተመሳሳይ ነጥብ ጥለዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
አርባምንጭ ከተማኢትዮ-ኤሌክትሪክሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባሸገር ከተማነጌሌ አርሲየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎዜናዎችሀዋሳ ከተማድሬዳዋ ከተማ

ሦስቱም መሪዎች በተመሳሳይ ነጥብ ጥለዋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
Share
SHARE

አዳማ እና ሀዋሳ ላይ በተደረጉ አራት የሊጉ ጨዋታዎች ነጥብ በመጋራት ሲጠናቀቁ መሪዎቹ ሦስቱም ማሸነፍ አልቻሉም።

ሀዋሳ ከተማ 1 – 1 ድሬዳዋ ከተማ

አዳማ ላይ ሀዋሳ ከተማን ከድሬዳዋ ከተማ ጋር አገናኝቶ ነጥብ ተጋርቶ መሪነቱን ከፍ የሚያደርግበትን ዕድል አበላሽቷል። ሀዋሳዎች በብዙ ረገድ የተሻሉ ቢመስሉም ለመመራት በተገደዱበት የመጀመሪያው አጋማሽ 18ኛው ደቂቃ ላይ ከቀኝ መስመር የተሻማችውን ኳስ በሀዋሳው ተከላካይ ምንተስኖት ቶማስ ተደርቦ ሳጥኑ ጠርዝ የደረሰችውን ኳስ ድልአዲስ ገብሬ አክርሮ መቶ አስደናቂ ጎል በማስቆጠር ብርቱካናማዎቹን መሪ አድርጓል።

ከዕረፍት መልስ ከቆሙበት የመጀመሪያው አጋማሽ ብልጫቸው የቀጠሉት ሐይቆቹ 61ኛው ደቂቃ ላይ የአብስራ ደግፌ ኳስን ከተቃራኒ ተጫዋች ጋር ተሻምቶ ተጨርፋ ሽመልስ በቀለ እግር ስር ስትገባ አማካዩ ወደ ጎልነት ለውጧት ሀዋሳን ወደ አቻነት በማሸጋገር ጨዋታው ተጨማሪ ጎል ሳያሳየን 1ለ1 ተጠናቋል።

- ማሰታውቂያ -

ሲዳማ ቡና 0 – 0 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.

ሲዳማ ቡና በሊጉ የታችኛው ደረጃ ላይ ከተቀመጠው ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ያደረገውን ጨዋታ ማሸነፍ ሳይችል ቀርቷል። ከሜዳ ውጫ ያሉበትን ፈተናዎቹ አገባዶ ለዛሬው ጨዋታ የበቁት ወልዋሎች በአንፃራዊነት በመጀመሪያው አጋማሽ ብልጫን ሲወስዱ በሁለተኛው አጋማሽም ተመጣጣኝ እንቅስቃሴን ብናስተውልም ጨዋታው 0ለ0 ተጠናቋል።

አርባምንጭ ከተማ 1 – 1 ነገሌ አርሲ

ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ላይ በሊጉ ግርጌ የተቀመጠው አርባምንጭ ከተማ ከነገሌ አርሲ ጋር ያደረጉት መርሀግብር 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተቋጭቷል። ነገሌዎች በተሻለ የማጥቃት ደመ ነብስ ጥሩ ለመንቀሳቀስ የሞከሩበት አርባምንጮች በበኩላቸው በመልሶ ማጥቃት በቁጥር ባነሳ የማጥቃት ሂደት ለመጫወት ጥረት ያደረጉበት ቀዳሚው አጋማሽ ነገሌዎች መሪ የሆኑት 18ኛው ደቂቃ ላይ ነበር። በረጅሙ ከራሳቸው ሜዳ የለጉትን ኳስ የግብ ዘቡ ፂሆን መርዕድ ከኢብሳ በፍቃዱ ጋር ታግሎ ለማውጣት ጥረት ሲያደርግ ግብ ክልሉን ለቆ በመውጣቱ ኳሷን ያገኘው ዳዊት ተፈራ በጥሩ ዕይታ መረቡ ላይ አስቀምጦ ሰጎኖቹን መሪ አድርጓል።

ከዕረፍት መልስ ቅያሪ ተጫዋቾችን በማድረግ ተሽለው ወደ ሜዳ የተመለሱት አዞዎቹ 48ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ ከገባ በኋላ ፈጣን ሙከራን አድርጎ የነበረው ይድነቃቸው ቃሲም ከቀኝ መስመር ያሻማትን ኳስ ያገኘው በፍቅር ግዛቸው ቡድኑን አቻ አድርጓል። ጨዋታው ቀጥሎ 63ኛው ደቂቃ ላይ የአርባምንጩ አምበል እና ተከላካይ አበበ ጥላሁን መሐል ሜዳው አካፋይ ላይ ዳዊት ተፈራን አደገኛ በሆነ አጨዋወት ጉዳት በማድረሱ የዕለቱ ዳኛ ሀይማኖት አዳነ በቀጥታ ቀይ ካርድ ከሜዳ አስውጥቶታል። በቀጣይ ደቂቃዎች አርባምንጮች በጥብቅ መከላከል የተጋጣሚያቸውን ማጥቃት በደንብ በማስቆም አንድ ነጥብን ይዘው ወጥተዋል ጨዋታውም 1ለ1 ተቋጭቷል።

ሸገር ከተማ 0 – 0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

አመሻሹን ሸገር ከተማን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ አገናኝቶ የነበረው መርሀግብር በብዙ መመዘኛዎች ተመጣጣኝ የሚመስል የተቀዛቀዘ እንቅስቃሴዎችን አስመልክቶን 0ለ0 ሊጠናቀቅ ችሏል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በቴክኒክ አማካሪነት ተመልሰዋል
Next Article የ20ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Leave a comment

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችባህርዳር ከተማ

ባህር ዳር ከተማ የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
በድሬዳዋ ከተማ የሰላም አየር መንፈስ ጀምሯል
ዋልያዎቹ ጨዋታቸውን መቼ ይከዉናሉ ?
የኢትዮጵያ ሴቶች ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከኬንያ አቻው ጋር ተደለደለ
ኢትዮጵያ ቡናዎች የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ዉል አድሰዋል!!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?