By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ነገሌ አርሲ ማስገረሙን ሲቀጥል ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎዜናዎችአርባምንጭ ከተማሲዳማ ቡናአዳማ ከተማነጌሌ አርሲሽረ ምድረገነት

ነገሌ አርሲ ማስገረሙን ሲቀጥል ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 months ago
Share
SHARE

ነገሌ አርሲ ማስገረሙን ሲቀጥል ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን መርሀግብር መሪው ሲዳማ ቡና ነጥብ ሲጥል የከቤ ብዙነህ ምትሀት ለነገሌ አርሲ ወሳኝ ድል አስገኝቷል የወልዋል እና አዳማ ጨዋታ ደግሞ 1ለ1 ተጠናቋል።

ምድረገነት ሽረ 0-1 ነገሌ አርሲ

በፌድራል ዋና ዳኛ አባይነህ ሙላት መሪነት በጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በተለመደው እንቅስቃሴ ከቆሙበት የቀጠሉት ነገሌ አርሲዎች መሐል ለመሐል እና በሽግግር ከግራ ከቤ ብዙነህ በመጠቀም በመጀመሪያው አጋማሽ ብልጫ ባለው እንቅስቃሴ የበላይነቱን በመውሰድ 12ኛው ደቂቃ ላይ ጎል ማስቆጠር ችለዋል። ከቀኝ በረጅሙ አማካዩ ዳዊት ተፈራ የተቆጣጠራትን ኳስ በጥሩ ዕይታ ወደ ግራ ያቀበለውን ኳስ የሊጉ አዲሱ ክስተት ከቤ ብዙነህ በጥሩ አጨራረስ እየነዳ ገብቶ ወደ ጎልነት ለውጦ ቡድኑን ቀዳሚ አድርጓል። ከጎሏም በኋላ ከቤ ከግራ አሻምቶ ምስጋናው መላኩ በግንባር ገጭቶ የግቡ አግዳሚ ብረት አግዶበታል። ከሰሞነኛ አቀራረባቸው መጠነኛ መውረድ የታነባቸው ስሑል ሽረዎች ጥቂት የማጥቃት ተነሳሽነትን ቢያሳዩም በተጋጣሚያቸው የመከላከል አቅም ጎል ማስቆጠር ሳይችሉ ቀርተዋል።

- ማሰታውቂያ -

በሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ መሻሻልን ይዘው ወደ ሜዳ የገቡት ምድረገነት ሽረዎች በይበልጥ ለሳጥኑ በመጠጋት በአጥቂው አቤል ማሙሽ አማካኝነት ጥቃት ሰንዝረዋል ፣ በተለይ የግብ ዘቡ እድሪሱ አብዱላሂ የግብ ክልሉን ለቆ ወጥቶ ወደ ጎል ሞክሮ ለጥቂት የወጣችበት አጋጣሚ ከተሞከሩት ሻል ያለችው ነበረች። በመልሶ ማጥቃት ከቤን ማዕከል በማድረግ ነገር ግን ለኋላ ክፍላቸው ጥንቃቄን መርጠው የተጫወቱት ነገሌ አርሲዎች በከቤ ብዙነህ አማካኝነት ተጨማሪ ጎል ሊሆኑ የሚችሉ ዕድሎችን ቢያገኙም መቆጠር ሳይችል በመጨረሻም ጨዋታው 1ለ0 በሆነ ውጤት ተቋጭቷል። በአሰልጣኝ ቱሉ ደስታ የሚመሩት እና ባደጉበት አመት ማስገራማቸው የቀጠሉት ነገሌዎች አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን ወደ ካዝናቸው በመክተት በደረጃ ሰንጠረዡ ሁለተኛ ላይ በሀያ አምስት ነጥቦች መቀመጥ ችለዋል።

ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርስቲ 1-1 አዳማ ከተማ

ሌላኛው በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረገው ሁለተኛው መርሀግብር በበርካታ ጥፋቶች ታጅቦ በቀዳሚው አጋማሽ ወልዋሎዎች እንደነበራቸው ብልጫ 21ኛው ደቂቃ ላይ ጎል አስቆጥረዋል። ሳዲቅ ዳሪ በሳጥኑ ጠርዝ ዳዊት ገብሩ ላይ የሰራውን ጥፋት ተከትሎ የተሰጠውን የቅጣት ምት ኪሩቤል ወንድሙ መቶ ናትናኤል ተፈራ መረብ ላይ በማሳረፍ ቢጫዎቹን ቀዳሚ አድርጓል። በአጋማሹ የተዳከመ እንቅስቃሴን ያሳዩት አዳማዎች በተጋጣሚያቸው እየተመሩ አጋማሹ ተገባዷል።

ከዕረፍት መልስ ተመጣጣኝ የሚመስል ብዙ ሙከራዎችን ያላሳየን አጋማሽ በፈጣን ሽግግር ወልዋሎ በጥልቀት በመጫወት አዳማ ሜዳ ላይ የነበራቸው ቅርፅ ሲሆን 74ኛው ደቂቃ ላይ አዳማዎች አቻ የሆኑበትን ጎል አግኝተዋል። ከግራ የሳጥኑ ክፍል ፍቃዱ መኮንን ቢኒያም ዐይተን ላይ በሰራው ጥፋት የዕለቱ ዳኛ ሔኖክ አክሊሉ የሰጡትን የፍፁም ቅጣት ምት ራሱ ቢኒያም አክሎ በመጨረሻም ጨዋታው 1ለ1 ተጠናቋል።

ሲዳማ ቡና 0-0 አርባምንጭ ከተማ

በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ በተቃራኒው ተቀምጠው የሚገኙት ሲዳማ ቡና እና አርባምንጭ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ እንዲሁ በጥቅል በጠሩ የግብ ዕድሎች መድመቅ የቻለ አልነበረም። በመጀመሪያው አጋማሽ ሲዳማ ቡናዎች 8ኛው ደቂቃ ሀብታሙ ታደሠ በቄንጠኛ ሙከራን አድርገው እድሪሱ አብዱላሂ የያዘበት እና 44ኛው ደቂቃ ላይ ዮሴፍ ዮሐንስ ከሳጥን ውጪ ኢላማዋን መጠበቅ ያልቻለች ሙከራን ከማድረጉ ውጪ አጋማሹ የተለየ ነገር አላስመለከተንም ነበር።

ከዕረፍት ተመልሶ በተመሳሳይ አቀራረብ የቀጠለው የቡድኖቹ ጨዋታ ፍቅረየሱስ ለሲዳማ እንዲሁም አርባምንጮች መጠነኛ መሻሻልን ባሳዩበት የመጨረሳዎቹ ሀያ ደቂቃዎች በፍቅር ግዛቸው ከይገዙ ያገኘውን ነፃ ኳስ በዮሴፍ የተነጠቀበት እና በመጨረሻ ደቂቃ ያለቀለት ዕድል በድጋሚ አዞዎቹ አግኝተው ማስቆጠር ሳይችሉ ጨዋታው 0ለ0 ለመጠናቀቅ ተገዷል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ታሪካዊው ክለብ በውስብስብ ፈተናዎች ውስጥ እስከ መቼ ?
Next Article ስሙ እንዲነሳ የማይፈልግ የነበረው ጭምቱ እና ክስተቱ አሰልጣኝ..!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ሃይላንድ ውሃና ፈረሰኞቹ ተጣመሩ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
ስሑል ሽረ ሁለት ተጨዋቾችን አስፈረመ
ሲዳማ ቡና ዝግጅት እንደሚጀምር ተገለፀ !
የቀድሞው ግብ ጠባቂ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ማቴሪያል ለጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ረዳ
​የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ7ኛ ሳምንትጨዋታዎች መርሃ ግብር
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?