By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: መሪው ሲዳማ ቡና ነጥብ ሲጥል ሌሎች ጨዋታዎችም በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቅዱስ ጊዮርጊስድሬዳዋ ከተማኢትዮ-ኤሌክትሪክሲዳማ ቡናአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባመቻልየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

መሪው ሲዳማ ቡና ነጥብ ሲጥል ሌሎች ጨዋታዎችም በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

hatricksport team
hatricksport team 3 months ago
Share
SHARE

የአስረኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሦስት ጨዋታዎች ነጥብ በመጋራት ተፈፅመዋል።

ድሬዳዋ ከተማን ከአዳማ ከተማ ያገናኘው የአዲስ አበባ ስታዲየም ቀዳሚው መርሀግብር በአቻ ውጤት ተቋጭቷል። ድሬዳዋ ከተማዎች 27ኛው ደቂቃ ከቀኝ መስመር ጀሚል ያዕቆብ ያሻገረለትን ኳስ አማካዩ ያሬድ ታደሠ ከሳጥን ውጪ ያስቆጠራት ኳስ ቡድኑን መሪ ብታደርግም ከሦስት ደቂቃዎች መልስ ግን ብዙአየዎ ሰይፈ ሰጥቶት ጋናዊው አጥቂ ማይክል ኪፕሮፕ ወደ ጎል ሞክሮ የግብ ዘቡ አብዩ ካሳዬ ሲመልሳት ወጣቱ አጥቂ ነቢል ኑሪ ወደ ጎልነት ለውጦ ጨዋታው በመጀመሪያ አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎችን ቡድኖቹን 1ለ1 አለያይቷል።

ከዚህ ቀጥሎ ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች መቻል እና ኢትዮ ኤሌክትሪክን ያፋለመው ጨዋታ ያለ ጎል ሲጠናቀቅ በአዳማ ሳይንስ እና ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አገናኝቶ የነበረው ጨዋታ በመጨረሻው ደቂቃ ፈረሰኞቹ ያገኟት ጎል በአቻ ውጤት እንዲፈፅሙ አድርጓቸዋል። ግለቱ ከፍ ብሎ በታየው እና ሲዳማ ቡናዎች በይበልጥ ለሳጥኑ ተጠግተው በተንቀሳቀሱበት መርሀግብር ተመስገን በጅሮንድ በመጀመሪያው አጋማሽ ከቅጣት ምት ወደ ሳጥን ያሻረውን ኳስ የቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ ፍፁም ጥላሁን በራሱ መረብ ላይ በግንባር ገጭቶ ሲያስቆጥር ጨዋታው በሲዳማ አሸናፊነት ተጠናቀቀ ተብሎ ሲጠበቅ 90ኛው ደቂቃ ላይ በፈጣን ሽግግር አማካዩ ሀብታሙ ጉልላት አስደናቂ ጎልን ዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ ኢማኑኤል ካል መረብ ላይ አስቀምጦ ጨዋታው በመጨረሻም 1ለ1 ተቋጭቷል።

- ማሰታውቂያ -

በዚህ ሳምንት የጀመረው የአስረኛ ሳምንት መርሐግብሮች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭን ወላይታ ድቻ ሸገርን በተመሳሳይ 3ለ1 ሲረቱ ሀድያ ሆሳዕና መቐለን 2ለ1 ፋሲል ከነማ ነገሌ አርሲን 1ለ0 ሲረቱ ምድረገነት ሽረ ከባህርዳር ያለ ጎል ወልዋሎ ከኢትዮጵያ ቡና 1ለ1 መፈፀማቸው ይታወሳል። በሳምንቱም አርባምንጭ እና መቐለ አሰልጣኞቻቸውን ሲያሰናብቱ ሊጉም የዳኝነት ክፍተትን በጉልህ አስመልክቶን ተገባዷል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article የመቐለ 70 እንደርታ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ታውቋል
Next Article ቡናማዎቹ ከቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ውጤትን ካጡ አሰልጣኛቸውን ያሰናብታሉ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን

52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፕዮና ከማክሰኞ ጀምሮ ይደረጋል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 3 years ago
“አሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜዝ ለሰው ልጅ ክብር የለውም” “የኢት.ቡና ትልቁ ችግር ከላይ ያሉት አመራሮች ናቸው” አክሊሉ ዋለልኝ /የቀድሞ የኢት.ቡና ተጨዋች/
ጅማ ኣባ ጅፋር አምስት ወሳኝ ፊርማዎችን ኣድርጓል
ዳኞችና ኮሚሽነሮች ለመከላከያ ድጋፍ ሊያደርጉ ነው
ባህርዳር ከነማ ተጫዋች አስፈርመዋል!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?