By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ፋሲል ፣ ኤሌክትሪክ እና ቡና አሸንፈዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቅዱስ ጊዮርጊስሀዋሳ ከተማፋሲል ከተማኢትዮ-ኤሌክትሪክሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባመቻልየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ፋሲል ፣ ኤሌክትሪክ እና ቡና አሸንፈዋል

hatricksport team
hatricksport team 3 months ago
Share
SHARE

ሲዳማ ቡና ፣ ፋሲል ከነማ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ ቡና ባለ ድል ሆነዋል።

መቻል 1-2 ሲዳማ ቡና

ፈጣን አጀማመርን ያደረጉት መቻሎች ጎል ማስቆጠር የቻሉት ገና በጊዜ ነበር። 1ኛው ደቂቃ ላይ ከእጅ ውርወራ የመጣለትን ኳስ ኮሊን ኮፊ ከመረብ አሳርፎ የአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን ቡድን ቀዳሚ ማድረግ ችሏል። የመጀመሪያዎቹን አስራ አምስት ደቂቃዎች ወደ ራሳቸው ኳስን በይበልጥ በመሳብ ብልጫን መውሰድ ቢችሉም ቀስ በቀስ በሲዳማ ቡና ጫናን ማስተናገድ የጀመሩት ሲዳማ ቡናዎች ያሬድ ባዬ ባስቆጠራት የፍፁም ቅጣት ምት ወደ አቻነች ተሸጋግረዋል።

በሁለተኛው አጋማሽ ተደጋጋሚ ሙከራዎች እና ፋታ የለሽ ማጥቃቶችን ያስተዋልንበት የሁለቱ ቡድኖች መርሀግብር መደበኛው ደቂቃ ተጠናቆ በተሰጠው ጭማሪ 90+4 ላይ ከጨዋታ ውጪ በምትመስል መልኩ ያሬድ ባዬ ከቅጣት ምት ሬድዋን ናስር ያሻገረለትን ኳስ በግንባር ገጭቶ በማስቆጠር 2ለ1 ሲዳማ ቡናን አሸናፊ በማድረግ የሊጉ መሪ መሆን እንዲችል አድርጓል።

- ማሰታውቂያ -

ሀዋሳ ከተማ 0-1 ፋሲል ከነማ

በመጀመሪያው አጋማሽ በሙከራዎች ረገድ መጠነኛ ቢሆንም የአፄዎቹ የበላይነት የተንፀባረቀበት መሆን ቢችልም በጎል ግን መታጀብ አልቻለም።

በሁለተኛው አጋማሽ ሀዋሳዎች በኳስ ቁጥጥሩ መሻሻልን ማሳየት ቢችሉም ማጥቃት ላይ ስልነት የሚታይባቸው ፋሲሎች ናትናኤል ገብረጊዮርጊስን በጉዳት ካጡ በኋላ በይበልጥ ግብ ለማስቆጠር ያደረጉት ጥረት ተሳክቶ 77ኛው ደቂቃ ላይ ቃልኪዳን ዘላለም ከምኞች ደበበ ጋር በፈጠረው ጥሩ ቅንጅት ፋሲል ከነማን 1ለ0 ድል እንዲቀናው አድርጓል።

ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ላይ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያገናኘው የመዲናይቱ ክለቦች ግንኙነት ተመጣጣኝ የሚመስል ነገር ግን በንፅፅር የኤሌክትሪክን ብልጫ ያሳየን ቢመስልም በሙከራ መታጀብ ግን ሳይችል ቀርቷል።

ከዕረፍት መልስ ለሀያ ደቂቃዎች ያህል ወደ መስመር ባደላ ማጥቃት መንቀሳቀስን መርጠው መታየት የቻሉት ኤሌክትሪኮች በተጋጣሚያቸው የቅብብል ስህተት ጎልን አስቆጥረዋል። 59ኛው ደቂቃ ላይ ወደ ኋላ ወደ ሳጥን የተመለሰን ኳስ ኬኒያዊው የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ሻሂክሎ ፋርክ በአግባቡ ማራቅ ባለመቻሉ ኳሷን ፈጥኖ ያገኘው ሀሰን ሁሴን መረቡ ላይ በቀላሉ በማስቀመጥ ኤሌክትሪክን 1ለ0 አሸናፊ መሆን እንዲችል አስችሏል።

ሸገር ከተማ 1-2 ኢትዮጵያ ቡና

ሸገርን ከተማን ከኢትዮጵያ ቡና ባገናኘው የዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሸገሮች እንደነበራቸው የአጀማመር ብልጫ 3ኛው ደቂቃ ጎል አስቆጥረዋል። ከቀኝ መስመር አቅጣጫ አሚር አብዶ ያሻገረለትን ኳስ በከፍተኛ ሊጉ የቡድኑ ባለውለታ የነበረው ጀቤሳ ሜኤሳ በግንባር ገጭቶ በማስቆጠር አዲስ አዳጊዎቹን ቀዳሚ አድርገዋል። ጎል ካስተናገዱ በኋላ በይበልጥ በአንድ ሁለት ቅብብል ምላሽ ለመስጠት የዳዱት ቡናማዎቹ 36ኛው ደቂቃ ላይ ሚኪያስ በዳሶ ከሳጥን ውጪ አክርሮ የመታውን ኳስ በተጫዋቾች ተጨርፋ እግሩ ላይ የደረሰለት ራምኬል ጀምስ 1ለ1 ማድረግ የቻለች ጎልን ከመረብ ደባልቋታል።

ከዕረፍት ተመልሶ ጨዋታው ሲቀጥል ሸገሮች ጥሩ መልክን ያሳዩ ቢመስልም 59ኛው ደቂቃ ላይ ፍቅሩ አለማየሁ በሜዳው የግራ ክፍል በሰራው ጥፋት በዕለቱ ረዳት ዳኛ ወይንሸት አበራ ጥቆማ በሁለት ቢጫ በቀይ ከተሰናበተ በኋላ የተጫዋች ቅያሪን ቡናማዎቹ በማድረግ የተጫዋች የቁጥር ብልጫን ጭምር ወስደው ጎል አግኝተዋል። 79ኛው ደቂቃ ላይ ራምኬል ጀምስ ላይ ሦስት የሚደርሱ የሸገር ተጫዋቾች በሰሩበት ጥፋት በዕለቱ ዳኛ አብርሃም ኮይራ አማካኝነት የተሰጠን የፍፁም ቅጣት ምት አቡበከር አዳሙ አስቆጥሮ ኢትዮጵያ ቡና 2ለ1 ድል ማድረግ እንዲችል ረድቷል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ወልዋሎ ለዋና አሰልጣኙ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ ረዳቱን አሰናበተ
Next Article ሱራፌል ዳኛቸው ከአሜሪካው ክለብ ጋር ተለያይቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
The BiG Interviewአዲስአበባ ከተማዜናዎች

“ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ አብዛኞቹ አሰልጣኞች ይልቅ 100 ፐርሰንት ጨዋ ነኝ ብዬ አምናለሁ”

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 4 years ago
ሽመልስ በቀለ ግብ አስቆጥሯል !
የኢትዪጵያ ከ 23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሰፊ ጎል አሸነፉ !
“ቅ/ጊዮርጊስ ዋንጫ ማንሳቱ ላይ ተስፋ አይቆርጥም፤ የደርቢ ጨዋታውንም ያሸንፋል” ሄኖክ አዱኛ /ቅ/ጊዮርጊስ/
“አንዳንድ ዕጩዎች ለምን በምርጫ መነፅር ውስጥ ማለፍ እንደሚፈሩ አይገባኝም”አቶ ጁነዲን በሻህ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?