By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወላይታ ድቻ ፣ አዳማ እና ነገሌ አርሲ ቀናቸውን በሦስት ነጥብ አሳምረዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችባህርዳር ከተማአዳማ ከተማየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንነጌሌ አርሲየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎወላይታ ድቻ

ወላይታ ድቻ ፣ አዳማ እና ነገሌ አርሲ ቀናቸውን በሦስት ነጥብ አሳምረዋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 3 months ago
Share
SHARE

የሊጉ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር አዲስ አበባ እና ሀዋሳ ላይ ቀጥለው ወላይታ ድቻ ፣ አዳማ ከተማ እና ነገሌ አርሲ ወሳኝ ድልን አሳክተዋል።

ወላይታ ድቻ 2-1 ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርስቲ

አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ በነበረ የዕለቱ ብቸኛ ጨዋታ አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን የቀጠረው ወላይታ ድቻ በጊዜያዊ አሰልጣኙ አምጣቸው ሐይሌ እየተመራ የሊጉን የመጀመሪያ ድል ወደ ካዝናው ከቷል። በመጀመሪያው አጋማሽ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ቅርቃር ውስጥ የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው መርሀግብር ተመጣጣኝ ፉክክርን እያሳየን 45ኛው ደቂቃ ላይ ወልዋሎዎች ከጋናዊው አጥቂ ኮንኮኒ ሀፊዝ ያገኘውን ኳስ ፍቃዱ መኮንን ወደ ጎልነት ለውጦ ቡድኑን መሪ ቢያደርግም በጭማሪው የዕረፍት መገባደጃ ሰዓት 45+4 ላይ ተከላካዩ ውብሸት ክፍሌ ከመረብ አዋህዶ ቡድኑን 1ለ1 አድርጓል።

ከዕረፍት መልስ ጨዋታው ሲቀጥል በደካማ እንቅስቃሴዎች መታጀብ ቢችልም በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ግን ከድል የታረቁት ወላይታ ድቻዎች ሆነዋል። 88ኛው ደቂቃ አማካዩ ኪዳኔ አሰፋ ከቅጣት አሻምቶ በግብ ዘቡ ሙታክብዋ ጆኤል የተመለሰች ኳስን ወጣቱ ቅዱስ ቂርቆስ አስቆጥሮ ቡድኑን አሸናፊ አድርጓል።

- ማሰታውቂያ -

አዳማ ከተማ 1-0 ባህር ዳር ከተማ

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም አዳማ ከተማን ከባህርዳር ከተማ ባገናኘው ጨዋታ አዳማ የአመቱን ሁለተኛ ግብ እንዲያስመዘግብ አስችሎታል። እጅግ ደካማ ፉክክር በነበረው የሁለቱም ቡድኖች ጨዋታ ባህርዳሮች በመጀመሪያው አጋማሽ ጥሩ ለመንቀሳቀስ ጥረት ቢያደርጉም በአጋማሹ ጉዳት አስናግዶ ከወጣው እዮብ ማቲያስ በስተቀር ትኩረት የሚስብ ነገርን በጨዋታው መመልከት አልቻልንም።

ከዕረፍት መልስ በመጠኑም ቢሆን ቅያሪዎችን ቡድኖቹ በማድረግ ወደ ሜዳ ቢመለሱም የማጥቃት ደመ ነብሳቸው ግን በእጅጉ የደበዘዘ ነበር። ጨዋታው ቀጥሎ 75ኛው ደቂቃ ላይ እንደደረሰ ቢኒያም ዐይተን ከማዕዘን አሻምቶ ዳዋ ሆቴሳ ጨርፎ የሰጠውን ኳስ አቡበከር ሳኒ ከመረብ አዋህዶ አዳማን 1ለ0 ባለ ድል ማድረግ ችሏል።

ኢትዮጵያ መድን 0-1 ነገሌ አርሲ

ጥሩ ፉክክር የነበረው እና በርካታ ተመልካቾችም የታደሙበት የኢትዮጵያ መድን እና ነገሌ አርሲ መርሀግብር ጠንካራ እና ፋታ የለሽ እንቅስቃሴዎች ያስመለከተን ነበር። በመጀመሪያው አጋማሽ በንፅፅር የተሻለውን ጊዜ ነገሌ አርሲዎች ማሳለፍ የቻሉ ቢመስልም የመጨረሻው ሜዳ ላይ ከነበራቸው ደካማ ውሳኔ አኳያ ጎል እና መረብን ማገናኘት ሳይቾሉ ቀርተዋል።

ተመጣጣኝ እና እልህ አስጨራሽ ፉክክርን ተላብሶ ከዕረፍት መልስ በቀጠለው ጨዋታ ቡድኖች የተጫዋች ቅያሪን በማድረግ ጭሞር በአዲስ ጉልበት አንዳች ነገርን ለማግኘት በብርቱ ቢታገሉም ቅያሪያቸው ፍሬ ያፈራላቸው ግን የአሰልጣኝ ቱሉ ደስታው ነገሌ አርሲዎች ናቸው። 61ኛው ደቂቃ ከግብ ጠባቂው እድሪሱ አብላሂ በረጅሙ የደረሰውን ኳስ የመድን ተከላካዮች መዘናጋት ታክሎበት ምስጋና ፣ ገብረመስቀል እና ዳዊት ነካክተዋት በመጨረሻም ተቀይሮ የገባው ምስጋና መላኩ ጥሩ ቀን እያሳለፈ በነበረው ፋሲል ገብረሚካኤል መረብ ላይ በማዋሀድ በመጨረሻም ነገሌ አርሲ 1ለ0 አሸንፏል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ወላይታ ድቻ የቀድሞው አሰልጣኙን ቀጥሯል
Next Article ወልዋሎ ለዋና አሰልጣኙ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ ረዳቱን አሰናበተ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎች

የዋሊያዎቹ አሰልጣኝና አምበላቸው እሰጥ አገባ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 4 years ago
ሴቶች አንደኛ ዲቪዚዮን | ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድባንክ በሜዳቸው ሲያሸንፉ መቐለ 70 እንደርታ ከሜዳው ውጭ በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል
“በግብፅ ምርጥ የእግር ኳስ ጊዜን እያሳለፍኩ ነው” ዑመድ ኡክሪ የግብፁ (EL-ENTAG EL HARBY)
በረከት ሳሙኤል፣አላዛር ማረነ፣ያሬድ ከበደ፣ ዋልታ አንደይ የጨዋታ እገዳ ሲጣለባቸው በክለብ ደግሞ ድሬደዋ ከተማ ቅጣት ተላልፎበታል
” ለኮስታሪካዉ የአለም ዋንጫ ለማለፍ ነዉ ጥረታችን ” ፍሬዉ ሀይለገብኤል የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?