By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወላይታ ድቻ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከመቐለ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል የኤሌክትሪክ እና ነገሌ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ወላይታ ድቻዜናዎችመቐለ 70 እንደርታየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወላይታ ድቻ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከመቐለ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል የኤሌክትሪክ እና ነገሌ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

hatricksport team
hatricksport team 4 months ago
Share
SHARE

ሁለት መልኮች በነበረው ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከወላይታ ድቻ ጋር 2ለ2 ሲለያይ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ነገሌ አርሲ ያለ ጎል አጠናቀዋል።

በፌድራል ዋና ዳኛ ሙሉቀን ያረጋል መሪነት አስር ሰዓት ሲል የጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በመጀመሪያዎቹ ሰላሳ ደቂቃዎች በንፅፅር ከጥልቅ አጨዋወት ማጥቃትን መርጠው መጫወት የቻሉት መቐለዎች በይበልጥ ወደ ሳጥኑ በተጠጉበት ሂደት 28ኛው ደቂቃ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት መሪ ሆነዋል። በጥሩ አንድ ሁለት ቅብብል ከግራ ሳጥኑ ጠርዝ ቦና ዓሊ ኳስን ገፍቶ ለመግባት ጥረት ሲያደርግ ለማስጣል ሙከራ ባደረገው እና ከወትሮ ሚናው በመከላከል ቦታ ላይ በነበረው ሙሉቀን አዲሱ በመጠለፉ ራሱ ቦና የተገኘውን አጋጣሚ ወደ ጎልነት ለውጦ ቡድኑን መሪ ማድረግ ችሏል።

ከጎሏ መቆጠር በኋላ ወደ ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ የገባው ጨዋታ በመልሶ ማጥቃት ካርሎስ ዳምጠው የጦና ንቦቹን ወደ ጨዋታ የምትመልስ ግልፅ ዕድልን ቢያገኝም ሳይጠቀምበት ቀርቷል።

ከዕረፍት መልስ በጊዜያዊ አሰልጣኙ ቴዎድሮስ ቀነኒ የሚመሩት ወላይታ ድቻዎች የተጫዋቾች ቅያሪን በማድረስ ከተመለሱ በኋላ በፈጣን መልሶ ማጥቃት ጨዋታውን ወደ ራሳቸው ቁጥጥር አድርገው ቢገቡም 54ኛው ደቂቃ ጎል አስተናግደዋል። በፈጣን ሽግግር ከፍፁም አለሙ ያገኘውን ኳስ ኪቲካ ጀማ በድንቅ አጨራረስ ለመቐለ ሁለተኛዋን ኳስ ከመረብ አሳርፏል። ጎሎች ተቆጥሮባቸው 2ለ0 ለመመራት የተገደዱት ድቻዎች የተጨማሪ ተጫዋቾች ለውጥን በማድረግ ከፍ ባለ ፈጣን መልሶ ማጥቃት የመጨረሻዎቹን ሰላሳ ደቂቃዎች ተጭነው በመጫወት 70ኛው ደቂቃ በምንተስኖት ተስፋዬ ግብ ወደ 2ለ1 ተሸጋግረዋል።

- ማሰታውቂያ -

ጎል ማስቆጠራቸው ያነቃቸው ድቻዎች ጎል ማስናገዳቸው ያፈዘዛቸው መቐለዎች በተወሰደባቸው ተደጋጋሚ ብልጫ በጭማሪው አምስት ደቂቃዎች ውስጥ 90+3 ላይ ካርሎስ ዳምጠው ወደ ጎል የመታውን ኳስ ሳጥን ውስጥ ሱለይማን ሀሚድ በእጅ በመንካቱ የተሰጠውን የፍፁም ቅጣት ምት ራሱ ካርሎስ በቀላሉ አስቆጥሮ በመጨረሻም ጨዋታው 2ለ2 ሊጠናቀቅ ችሏል።

አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ በነበረው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል። በመጀመሪያው አጋማሽ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሁለተኛው አጋማሽ ነገሌ አርሲዎች በበኩላቸው በሁለተኛው አጋማሽ ለጎል የቀረበ ሙከራን ያደረጉበትን እንቅስቃሴ ብናስተውልም ጨዋታው ጎል ሳይቆጠርበት ያለ ጎል ተጠናቋል። ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ11 ነጥብ ተከታዮቹ እስኪጫወቱ የሊግ መሪ መሆን ሲችል ነገሌ አርሲ በበኩሉ እስከ አሁን ሦስት ነጥብን ማግኘት ተስኖታል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ሁለት የቀድሞው ተጫዋቾች በአለም አቀፉ የፕሮፌሽናል ተጫዋቾች ጉባኤ ላይ ይካፈላሉ
Next Article የሀዋሳ የዛሬ ቆይታ ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋን ባለ ድል አድርጓል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ፈረሰኞች አዲስ አሰልጣኝ ሾመዋል !

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 5 years ago
የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ ቡናማዎቹን ረተዋል
ሀትሪክ ስፖርት በነገው እትሟ የሚወዷት፤ በጉጉት የሚጠብቋት ሳምንታዊዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገ ማክሰኞም እናንተን በንባብ ልታገኝ ዝግጅቷን አጠናቃለች፡፡
ሀትሪክ ሰሞነኛ | 13ኛ ሳምንት የክለቦች ውጤት ትንተና
“የጥሎ ማለፉ ብቻ ሳይሆን የፕሪምየር ሊጉም አሸናፊ እኛ ነን” ሱራፌል ዳኛቸው (ፋሲል ከነማ)
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?