በትላንትናዉ ዕለት በይፋ ወደ ዝዉዉር ገበያዉ በመግባት የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ማስፈረም የቻሉት አፄዎቹ በዛሬዉ ዕለት ደግሞ የመስመር ተጫዋቻቸዉን ዉል ተለጨማሪ አመት ማራዘማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ከፋሲል ከነማ ታዳጊ ቡድን የተገኘዉ እና የዉድድር አመቱን በቀኝ መስመር ተከላካይነት ለክለቡ ጥሩ ግልጋሎትን መስጠት የቻለዉ አለምብርሀን ይግዛዉ ተጨማሪ ሁለት አመታትንም በአፄዎቹ ቤት እንደሚቆይ ተረጋግጧል።
አስተያየት ይስጡ