By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ፋሲል ከነማ እና አምሳሉ እስመለአለም በይፋ ተለያይተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ፋሲል ከነማ እና አምሳሉ እስመለአለም በይፋ ተለያይተዋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 1 week ago
Share
SHARE

ከአሰልጣኙ ጋር የተለያየው ክለቡ በቀጣዩ ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ ሊቀጥር ነው።

ከፋሲል ከነማ ጋር የተለያዩትን ዮሐንስ ሳህሌን በመተካት የክለቡ ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝ ተደርገው የተሾሙት አሰልጣኝ አምሳሉ እስመለአለም ከፋሲል ከነማ ጋር በሁለተኛው ዙር በልምምድም ሆነ በጨዋታ ሜዳ ላይ አለመገኘታቸው አነጋጋሪ ነበር። ከተጫዋች ጋር ባለመግባባት በኋላም ከጥቅማ ጥቅም ጉዳይ ጋር በተያያዘ በክለቡ መቀጠል ያልፈለጉት አሰልጣኙ ክለቡን በይፋ መልቀቃቸው ታውቋል።

ከባህርዳር ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ስልጠናን ከጀመሩ በኋላ የባህዳር ተስፋ ቡድን አሰልጣኝ ከአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ጋር የመቻል ረዳት ፣ በኢትዮ ኤሌክትሪክ የሳምሶን አየለ ረዳት አሰልጣኝ በመሆን እንዲሁም የኢትዮጵያ ከሀያ አመት በታች ብሔራዊ ቡድንም ጭምር ረዳት ሆነው የሰሩት አምሳሉ እስመለአም ከአፄዎቹ ጋር ከተለያዩ በኋላ የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ረዳት ሆነው ዋልያዎቹን ለማገልገል በአሰልጣኙ ጥረት ቢደረግም ከሳምንት በፊት ካፍ ባወጣው የኤ ደረጃ ላይሰንስ ባለማሟላታቸው ብቻ ሳይካ ቀርቷል።

ፋሲል ከነማ በቀጣዩ ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ እንደሚሾም ይጠበቃል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አርባምንጭ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም እየተመለከተ ይገኛል
Next Article ናይጄሪያዊው አማካይ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ነው
Leave a comment

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችስሁል ሽረ

አብዱሰላም አማን እና ስሑል ሽረ በስምምነት ተለያይተዋል

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና በሜዳዉ ከወልዲያ ጋር ነጥብ ተጋርቷል
ፋሲል ከነማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
“በእኔ እምነት ኢት. ቡና የፕሪምየር ሊጉ ሻምፒዮን የመሆን አቅም አለው” ወንድሜነህ ደረጄ /ኢትዮጵያ ቡና/
የኮከቦች ሽልማት ዕጩዎች ዝርዝር ይፋ ተደረገ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?