By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አፄዎቹ ያቀረቡት ቅሬታ ምን ነበር..?
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችፋሲል ከነማ

አፄዎቹ ያቀረቡት ቅሬታ ምን ነበር..?

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 months ago
Share
SHARE

ፋሲል ከነማ በኢትዮጵያ ቡና የተሸነፍኩት አግባብነት የለውም በሚል ያቀረበው ቅሬታ ውድቅ ሆኗል።

ፋሲል ከነማ ከሁለት ቀናት በፊት ቅዳሜ 10 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት መርሀግብሩን በኢትዮጵያ ቡና የሊጉን የመጀመሪያ ሽንፈት አሰልጣኝ ዩሐንስ ሳህሌን በሸኙ ማግስት ማስተናገዳቸው ይታወሳል። ኢትዮጵያ ቡናን እየመሩ በመጀመሪያ ጨዋታቸው ድል ያደረጉት አዲሱ አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ በ2016 ኢትዮ ኤሌክትሪክን እየመሩ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ባሳደጉበት አመት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የማጠቃለያ የዋንጫ ጨዋታ ወቅቱ ቡድናቸው በአርባምንጭ ከተማ ተሸንፎ ዋንጫውን ባጣበት ሲያጣ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ በወቅቱ የስድስት ጨዋታዎች ቅጣትን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን መጣሉ ይታወሳል።

ይህንንም ተከትሎ ፋሲል ከነማ በከፍተኛ ሊግ ወቅት አሰልጣኙ የስድስት ጨዋታዎች ቅጣት ተጥሎባቸው ቅጣታቸውን ሳይጨርሱ ክለቡን በፕሪምየር ሊጉ መምራት አልነበረባቸውም ስለዚህ ነጥቡ በፎርፌ ሊሰጠኝ ይገባል ሲል ክስ አሰምቷል። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ ቡና ከጨዋታው ቀደም ባሉ ቀናት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን የአዲሱን አሰልጣኝ ውል ሲያፀድቅ አያይዞ አሰልጣኙ ከአራት ወራት በላይ ያለ ስራ ማሳለፋቸው እንደ ቅጣት ተቆጥሮ ነፃ መባላቸውን በደብዳቤ በማሳወቁ የፋሲል ከነማ አቤቱታም ተቀባይነት ማግኘት ሳይችል ቀርቷል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አፄዎቹ በቡናማዎቹ የመጀመሪያ ሽንፈት ሲቀምሱ ባህርዳር እና መድንም አሸንፈዋል
Next Article ኢትዮጵያ ነገ ተጋጣሚዋን ታውቃለች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችጅማ አባጅፋርቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

” የምወድቅ መስሏቸው ቢገፉኝም ሰቅለውኝ አርፈውታል ” ወንድማገኝ ማርቆስ(ቾምቤ) /ጅማ አባጅፋር/

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
የጨዋታ ዘገባ | መቻል ፋሲል ከነማን በጠባብ ዉጤት አሸንፏል !
ሪፖርት | መቐለ ከተማ የአሸናፊነት ግስጋሴውን ቀጥሏል
“ከተመደብኩበት ጨዋታ የምቀየረው ለምንድነው ብዬ ኮሚቴውን ስጠይቅ የተሰጠኝ መለስ አንተ ለውንብድና አትመችም የሚል ነው” አርቢትር ኃይለየሱስ ባዘዘው
ቅዱስ ጊዮርጊሶች ናይጄሪያዊ የፊት መስመር አጥቂ አስፈርመዋል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?