ለረጅም ወራት በጉዳት ምክያንት ከሜዳ ርቆ የሰነበተው ሀብታሙ ተከስተ(ጎላ) ዳግም ወደ ሜዳ መመለሱ እርግጥ ሆኗል።
ተጫዋቹ ያለፉትን ሳምንታት ከፋሲል ከነማ ዋናው ቡድን ጋር አብሮ ልምምድ ሲሰራ ከቆየ በኀላ በይፋ እስከ ቀጣዩ ዓመት መጨረሻ የሚያቆየውን ውል ፈርሟል።
ሀብታሙ በተለይም በፋሲል ከነማ እንዲሁም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መለያ በአማካይ ተከላካይ ቦታ ላይ አስደናቂ እንቅሰቃሴ ሲያሳይ እንደነበር የሚታወስ ነው።
f


