መነሻ ገጽ ሴካፋ ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በሴካፋው ይጠበቃሉ !
ሴካፋአፍሪካዜናዎች

ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በሴካፋው ይጠበቃሉ !

አጋራ
አጋራ

 

በታንዛኒያ አስተናጋጅነት ከዛሬ ጀምሮ በሚካሄደው የሴካፋ ከ 20 ዓመት በታች ውድድር ላይ ኢትዮጵያዊያኖቹ ዳኞች ጨዋታዎችን እንደሚመሩ ይጠበቃል ።

ውድድሩ በዛሬው ዕለት አንድ ብሎ ሲጀምር አስተናጋጅ ሀገሯ ታንዛኒያ ጅቡቲን ስታስተናግድ ኢትዮጵያዊያኖቹ በላቸው ትግሌ በሁለተኛ ረዳት ዳኛ እንዲሁም በላይ አስረስ በአራተኛ ዳኝነት ጨዋታውን እንደሚመሩት ይጠበቃል ።

በተመስገን ዳና የሚመራው የኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በነገው ዕለት የመጀመሪያ ጨዋታውን ከ ኬንያ ጋር የሚያደርጉ ይሆናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...