መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የዋሊያዎቹ ዋና አሰልጣኝ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የዋሊያዎቹ ዋና አሰልጣኝ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡

አጋራ
አጋራ

👉አሰልጣኝ ውበቱ 6 ድምጽ

👉አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ 1 ድምጽ

👉የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ አንድ ቀን ዛሬ ሆኗል

 

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የዋሊያዎቹ ዋና አሰልጣኝ መሆኑ
ተረጋግጧል፡፡ ዛሬ ጠዋትም ፌዴሬሽን ጽ/ቤት ተገኝቶ ውሉን መፈራረሙ ታውቋል፡፡ ስራ አስፈጻሚው በምርጫው ሦስቱን አሰልጣኞች የገመገመ ሲሆን የሰበታ ከተማውን አሰልጣኝ ውበቱ አባተን በ6 ድምጽ ሲመርጥ አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ 1 ድምጽ ብቻ አግኝቷል፡፡ አሰልጣኝ ውበቱ ከቀናት በፊት ለሀትሪክ መፅሄት በሰጠው ቃለምልልስ “የዋሊያዎቹ አለቃ የመሆን ዕድል ባገኝ ለመቀበል ዝግጁ ነኝ ከማርያኖ ባሬቶ ጊዜ ጀምሮ ስሜ እንደ ፔስ ሜከር ከአሰልጣኞቹ ጋር ሲጠራ ቆይቷል አንድ ቀን ግን ሃላፊነቱን እንደምይዝ ተስፋ አደርጋለሁ” ማለቱ ይታወቃል፡፡ የአሰልጣኝ ውበቱ “አንድ ቀን” ዛሬ ሆኖ ሃላፊነቱን ጀምሯል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...