መነሻ ገጽ ዜናዎች አሰልጣኝ ውበቱ አባቱ ብሔራዊ ቡድኑን ለመረከብ ተቃርበዋል !
ዜናዎች

አሰልጣኝ ውበቱ አባቱ ብሔራዊ ቡድኑን ለመረከብ ተቃርበዋል !

አጋራ
አጋራ

በፕርሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማን እያሰለጠኑ የዘንድሮውን የውድድር ዓመት ያሳለፉት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለመረከብ መቃረባቸው ተሰምቷል ፡፡ በዛሬው ዕለት በኮንትራት እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ከስምምነት መድረስ የሚችሉ ከሆነ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ዋልያዎቹን እንደሚረከቡ ይጠበቃል ፡፡

 

ከአሰልጣኝ ኢንስትራክተር አብርሀም መብርሀቱ ጋር መለያየቱን ተከትሎ ያለ አሰልጣኝ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ ኒጀር ብሔራዊ ቡድን ጋር ጨዋታውን ለማድረግ የአርባ ስድስት ቀን እድሜ ብቻ ይቀረዋል ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...