መነሻ ገጽ ሊግ ካምፓኒ የተጨዋቾች የደመወዝ ገደብ ከ2014 ጀምሮ እንዲነሳ ተወስኗል!
ሊግ ካምፓኒዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የተጨዋቾች የደመወዝ ገደብ ከ2014 ጀምሮ እንዲነሳ ተወስኗል!

አጋራ
አጋራ

ሊግ ካምፓኒው
29 ሚሊየን ብር ገቢ እጠብቃለሁ አለ

* የተጨዋቾች የደመወዝ ገደብ
ከ2014 ጀምሮ እንዲነሳ ተወስኗል…


በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ስብሰባውን እያደረገ ያለው የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ካምፓኒ በ2013 ከሊጉ ስያሜ 8 ሚሊየን ብር እንደሚጠብቅ ገልጿል፡፡

ካምፓኒው ከክለቦች ክፍያ ከቲቪ መብትና ከሊጉ ስያሜ ጋር በአጠቃላይ 29 ሚሊየን ብር እንደሚጠብቅም አመራሮቹ ገልጸዋል፡፡ካምፓኒው ከዚህ በኋላም 5 ሰራተኛ እንደሚቀጥርና የራሱን ቢሮ እንደሚከራይ የተነገረ ሲሆን ሲያወዛግብ የነበረው የተጨዋቾች የ50 ሺ ብር የደመወዝ ገደብ በ2013 ባለበት እንዲቀጥል ከ2014 ጀምሮ ሁሉም እንደአቅሙ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በስያሜያቸው ጥያቄ የተነሳባቸው ክለቦች በራሳቸው ፍቃድ ስያሜያቸውን እንዲቀይሩ መወሰኑን በዝግ የተካሄደውን ስብሰባ ከፍተን ማረጋገጥ ችለናል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...