መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ቡናማዎቹ የተከላካያቸውን ውል አራዝመዋል !
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ቡናማዎቹ የተከላካያቸውን ውል አራዝመዋል !

አጋራ
አጋራ

 

የወጣት ተጫዋቾቻቸውን ውል ለበርካታ ዓመታት በማራዘም ላይ የሚገኙት ኢትዮጵያ ቡናዎች አሁን ደግሞ የወሳኙን ተከላካያቸውን ወንድሜነህ ደረጄ ውል ለአራት ዓመታት ማራዘማቸውን የተጫዋቹ ወኪል ገልጿል ።

ባሳለፍነው ዓመት በኢትዮጵያ ቡና ምርጥ አቋም ካሳዩ ተጫዋቾች አንዱ ወንድሜነህ ደረጄ ሲሆን ክለቡም ይህን በማየት ከአቡበከር ነስሩ፣ አማኑኤል ዮሃንስ እና ሚኪያስ መኮንን ቀጥሎ በኢትዮጵያ ቡና ቤት ለረጅም ጊዜ የሚያቆየው ውል አቅርቦለታል ።

ከጣና ሞገዶቹ ኢትዮጵያ ቡናን የተቀላቀለው ወጣቱ ተከላካይ ወንድሜነህ ደረጄ እስከ 2017 የውድድር ዓመት በቡናማዎቹ ቤት የሚቆይ ይሆናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...