መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና የተስማማሁት ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ነው አለ
ሰበታ ከተማኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎች

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና የተስማማሁት ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ነው አለ

አጋራ
አጋራ

አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና
የተስማማሁት ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ነው አለ

..* ሰበታ ከተማም አሰልጣኝ አልመረጥንም ብሏል

ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር በመስማማቴ ተደስቻለሁ የማውቀው ወደምወደው ክለብ መመለሴ ነው ሲል አዲሱ አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ተናገረ፡፡

አሰልጣኙ ከሰበታ የቀረበልኝም ጥያቄ የለም የማውቀው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሃላፊነቴን ስለመጀመር ነው ሲል አስረድቷል፡፡ ሰበታን አስቀድሟል የተባለውም ስህተት ነው በማለት ተናግሯል፡፡አሰልጣኙ ለማንም የተለየ ነገር አልሰጠሁም በማለትም መረጃውን አስተባብሏል፡፡

የሰበታ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አለማየሁ ምንዳም ገና የተረጋገጠ ነገር የለም ክፍሌም አልተመረጠም ሁሉም ነገር የሚወሰነው ነገ ነው ለማንም የሰጠነው መረጃ የለምም ሲሉ መረጃውን አስተባብለዋል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...