መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ የባህርዳር ስታዲየም ፕሪሚየር ሊጉን ከ22ኛ ሳምንት ጀምሮ ያስተናግዳል
ባህርዳር ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የባህርዳር ስታዲየም ፕሪሚየር ሊጉን ከ22ኛ ሳምንት ጀምሮ ያስተናግዳል

አጋራ
አጋራ

የባህርዳር ስታዲየም ከ22ኛ ሳምንት ጀምሮ ያሉትን ጨዌታዎች እንዲያስተናግድ ሊግ ካምፓኒው ወሰነ ።

የሊግ ካምፓኒው አመራሮችና ባለሙያዎች የባህርዳር ስታዲየም በተያዘለት ቀጠሮ መሠረት ጨዋታውን እንዲያስተናግድ መምረጣቸው ታውቋል። በአዳማ እየተካሄደ ያለው ውድድር 21ኛው ሳምንት ድረስ ከተካሄደ በኋላ ከአምስት ቀን ዕረፍት በኋላ ከ22ኛው ሳምንት ጀምሮ በባህርዳር እንደሚያካሂድ ታውቋል።

አወዳዳሪው አካሉ ፓውዛ በሌለው የባህርዳር ስታዲየም ጨዋታው እንዲካሄድ በመፍቀዱ ውድድሩ ጠዋት 4 ሰአትና ቀን 9 ሰአት የመካሄዱ ዕድሉ ሰፍቷል ተብሏል።

ሊግ ካምፓኒው በቀጣይ የሰአቶቹን አማራጩን ካየ በኋላ ሰአቱን በይፋ ያሳውቃል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...