By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሶስቱ የትግራይ ክለቦች መቅረታቸው ተረጋገጠ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ሶስቱ የትግራይ ክለቦች መቅረታቸው ተረጋገጠ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
Share
SHARE

*.. አዳማ ከተማ፣ ወልቂጤ ከተማና ጅማ አባጅፋር በሊጉ የመቆየት እድል አገኙ

ከሃምሌ 1-15/2013 ድረስ ለ2014 የውድድር አመት የመመዝገብ እድል የነበራቸው መቀለ 70 እንደርታ፣ ስሁል ሽረና ወልዋሎ አዲግራት የመጨረሻ ቀነገደቡ በሆነው በዛሬው ዕለት አለመመዝገባቸው ታውቋል።

ይህን ተከትሎ በሀዋሳ ለተማ በተደረገው የማጣሪያ ውድድር ከ1-3 የወጡት አዳማ ከተማ ፣ ወልቂጤ ከተማና ጅማ አባጅፋር ያገኙትን ወርቃማ እድል ተጠቅመዋል። የፕሪሚየር ሊግ ኩባንያው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሰይፈ ክፍሌ እንደተናገሩት” ለሶስቱ የትግራይ ክለቦች የሰጠነው የመመዝገቢያ ቀነገደብ ተጠናቋል።

በዚህ መሰረት ፌዴሬሽኑ 3ቱ የሚተኩትን ክለቦች ዝርዝር እንዲሰጠን ጠይቀን ዛሬ ደርሶናል ስለዚህ አዳማ ከተማ፣ ወልቂጤ ከተማና ጅማ አባጅፋር የመመዝገቢያ 200ሺህ ብር እየከፈሉ እንዲመዘገቡ ነገ ደብዳቤ ይጻፍላቸዋል” ሲሉ አስረድተዋል። አቶ ክፍሌ አክለውም” በቀጣዩ አመት 16 ክለቦች የሚወዳደሩ ይሆናል 13ቱ ክለቦች ከፍለው ተመዝግበዋል ሶስቱም በቀጣይ ሳምንት ይመዘገባሉ ብለን እናምናለን የነርሱ ምዝገባ እንደተጠናቀቀ አጠር ባለ ፕሮግራም የእጣ ማውጣት ስነስርአት በቅርብ ጊዜ ውስጥ እናደርጋለን” ሲሉ ተናግረዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ኢትዮጵያ ቡና የነባር ተጫዋቹን ዉል አድሷል !!
Next Article ሀድያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ዝዉዉር አጠናቋል!!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሀዋሳ ከተማ

አለልኝ አዘነ ቅጣት ተላለፈበት

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 6 years ago
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ ለክለብ ህክምና ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ
በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር የሚከናወኑ ውድድሮች እሚጀመሩበት ቀናት ታውቀዋል
የ2011 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 3ኛሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ክለቦች የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ተከናወነ፡፡
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?