By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ ቡና የነባር ተጫዋቹን ዉል አድሷል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የዝውውር ዜናዎችኢትዮጵያ ቡናዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ኢትዮጵያ ቡና የነባር ተጫዋቹን ዉል አድሷል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 5 years ago
Share
SHARE

ኢትዮጵያ ቡናዎች በቀጣዩ አመት ለሚጠብቃቸው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እና የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታወች ይረዳቸዉ ዘንድ የተለያዩ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸዉ ከመቀላቀል ባሻገር የነባር ተጫዋቾችን ዉል በማደስ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል።

በዛሬዉ ዕለት ደግሞ በ2012 የዉድድር አመት ቡድኑን የተቀላቀለዉ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ እንዳለ ደባልቄ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለሶስት ተጨማሪ አመታት የሚያቆየውን የኮንትራት ዉል ተፈራርሟል።

ያለፉትን ሁለት የዉድድር ዘመናት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ቆይታ የነበረዉ አጥቂዉ እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ለመቆየት ዉሉን ማደሱን ክለቡ ያወጣው መረጃ ያመላክታል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ፈረሰኞች አዲስ አሰልጣኝ ሾመዋል !
Next Article ሶስቱ የትግራይ ክለቦች መቅረታቸው ተረጋገጠ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣOldies but Goodies የቀድሞ ተጫዋቾች ገጽ

‘‘በተጨዋችነት ዘመኔ አየር ላይ በመገለባበጥ አክሮባት እሰራ የነበረው ከኳሱ ውጪ ሰዉ በእኔም ትርዒት እንዲዝናና በመፈለግ ነው” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ግብ ጠባቂ ጥላሁን እሸቱ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለት ስፖንሰሮች ባለቤት ሆኗል!!
አዲስ ህንፃ መቐለ 70 እንደርታ ማረፍያውን ለማድረግ ተስማምቷል
አፄዎቹ ከሲዳማ ቡና ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ ወላይታ ዲቻም ከኢትዮጵያ መድን ጋር በተመሳሳይ ጨዋታቸውን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !!
የኢትዮዽያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ይቅርታ ጠየቀ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?