መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ በተጫዋች ጌታነህ ከበደ ላይ የሰጠው ውሳኔ የፀና መሆኑን አሳወቀ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግወልቂጤ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዲሲፕሊን ውሳኔ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ በተጫዋች ጌታነህ ከበደ ላይ የሰጠው ውሳኔ የፀና መሆኑን አሳወቀ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በደብዳቤ ቁጥር 2/ኢ.እ.ፌዴ.6/2441 በቀን 09/10/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የውድድርና ስነ-ስርዓት ኮሜቴ በ16/09/2014 ዓ.ም የወሰነውን ውሳኔ የሚሽር ደብዳቤ ለኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር መላኩ ይታወቃል።

በዛሬው እለት የአክስዮን ማህበሩ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ለክለቡ እና ለተጫዋቹ ባሳወቀው መሰረት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ በተጫዋች ጌታነህ ከበደ ላይ የተወሰነውን ውሳኔ የሻረበት መንገድ የህግ ክፍተትና የአካሄድ ችግር ያለበት መሆኑን በመግለፅ የውድድርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ከዚህ በፊት በተጫዋቹ ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ(የሶስት ጨዋታ እና የገንዘብ ቅጣት) የፀና መሆኑን አሳውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...