መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዲሲፕሊን ውሳኔ

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ አርብ ሰኔ 10 2014 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎችን አሳልፏል።

በተጫዋቾች ያኩቡ መሀመድ (ሲዳማ ቡና) ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ ቀይ ካርድ አይቶ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ 1 ጨዋታ እንዲታገድ ፥ ላርዬ ኢማኑኤል(መከላከያ) ፣ አዮብ ዓለማየሁ(ጅማ አባ ጅፋር) ፣ ቶማስ ስምረቱ(አዳማ ከተማ) በተለያዩ 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክተዋል በመሆኑም ተጫዋቾቹ ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ ሲወሰን ኢዮብ ዓለማየሁ (ጅማ አባ ጅፋር ) ክለቡ ከ ሀዲያ ሆሳዕናጋር ባደረገው የ 26 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ ላይ በ21ኛው ደቂቃ ላይ ከዳኛ እይታ ውጭ የተጋጣሚ ተጫዋችን በቁጣ አድራጎት በመራገጡ ከሜዳ መወገድ እንደነበረበት በዕለቱ የጨዋታ ታዛቢ ሪፖርት ቀርቦበት ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል ወስኗል።

በመጨረሻም ለአቶ እሱባለው (ባህርዳር ከተማ-የቦርድ አባል) ፣ ለሲዳማ ቡና እግር ኳስ ቡድን መሪ እና ለአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ወጌሻ አደም መሀመድን ለማነጋገር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ጥሪ አድርጓል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...