By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅሬታ ያነሱት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አርቢትሮች የውሎ አበል ተጨመረላቸው….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

ቅሬታ ያነሱት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አርቢትሮች የውሎ አበል ተጨመረላቸው….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 months ago
Share
SHARE

ወቅታዊውን የኑሮ ሁኔታ ታሳቢ ያላደረገ ነው በሚል የፕሪሚየር ሊጉ ዳኞችያነሱት ቅሬታ ምላሽ ማግኘቱ ተሰምቷል።

*…. ፊፋ የኢንተርናሽናል ዳኞችን ዝርዝር አሳውቋል።

የሊጉ ዳኖች ሲያጫውቱ የሙያ አበል 3 ሺህ ብር የውሎ አበል ደግሞ 2 ሺህ እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን ውድድሩ ከ5 አመት በኋላ ወደ አዲስ አበባ ሲመለስ ወቅታዊውን የኑሮ ሁኔታ አላማከለም በሚል ዳኞቹ ቅሬታ ሲያሰሙ መቆየታቸው ታውቋል።

የአርቢትሮቹ ቅሬታ የደረሳቸው የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ የጥያቄውን ተገቢነት በመቀበል ከፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር አመራርች ጋር ከተወያዩ በኋላ ማሻሻያ ተደርጓል።

- ማሰታውቂያ -

ፕሬዝዳንቱ ከሊግ ኩባንያው አመራሮች ጋር ከመከሩ በኋላ የሙያ አበሉ የ3ሺሄ ብር ክፍያ ባለበት እንዲቀጥል የውሎ አበሉ 2 ሺህ ክፍያ ላይ 1500 ብር እንዲጨመር ተስማምተው ከ8ኛው
ሳምን ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉ ታውቋል።

ሁለቱ ወገኖች ባደረጉት ውይይት ዳኞች በመኖሪያ ከተማቸው ሲመደቡ የውሎ አበል የማይከፈላቸው የነበረ ሲሆን አሁን ግን ግማሹን 1, 750 ብር ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲከፈላቸው መደረጉ ፕሬዝዳንቱ አቶ ኢሳያስ ጅራን አስመስግኗል።

በሌላ በኩል ፊፋ የአዲሱን አመት የኢንተርናሽናል ዳኞችን ዝርዝር ይፋ አድርጓል።

በዚህ መሰረት በወንዶች አራት ዳኞች ማለትም ዳንኤል ይታገሱ፣ ሄኖክ አበበ፣ ሃይማኖት አዳነና ባህሩ ተካ በሴት አንድ ዳኛ ዮርዳኖስ ሙሉጌታ ፣ በወንድ ረዳት ዳኛ አራት ሲራጅ ኑርበገን፣ ዘመኑ ሲሳይነው፣ አማን ሞላ እና ኤልያስ መኮንን እንዲሁም በሴት ረዳት አንድ መቅደስ ብርሃኑ በአጠቃላይ 10 የጨዋታ አመራሮች በአዲስ መልክ መተካታቸውን ፊፋ መቀበሉን ለፌዴሬሽኑ አሳውቋል።

በተጨማሪም ለ5 ዓመታት ተቀንሶ የቆየው የአንድ የረዳት ዳኛ ኮታ ወደነበረበት እንዲመለስ በመወሰኑ የረዳት ዳኛም ኮታ 7 መሆኑ ታውቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የ10ኛው ሳምንት ቀዳሚ የአዲስ አበባ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
Next Article ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና የአዳማ ቆይታን በድል ጀምረዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
ራምኬል ሎክ የ2 ጨዋታ ቅጣት ተነሳለት
የጨዋታ ዳሰሳ | አርባምንጭ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ
ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾቹ አንድ ጨዋታ ታገዱ
ፈቱዲን ጀማል ከደቂቃዎች በፊት ለሲዳማ ቡና ፈረመ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?