By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የፕሪምየር ሊጉ ዳኞች ቅሬታቸው የከረረ መስሏል..?
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የፕሪምየር ሊጉ ዳኞች ቅሬታቸው የከረረ መስሏል..?

hatricksport team
hatricksport team 4 months ago
Share
SHARE

ነገ በስድስተኛ ሳምንቱ የሚመለሰው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን የሚመሩ ዳኞች የጥቅማጥቅም ጥያቄያችን መልስ ሊያገኝ ይገባል ሲሉ ተደምጠዋል።

የ2018 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለአምስት ሳምንታት ሲደረግ ቆይቶ በኢትዮጵያ ዋንጫ እና ክለቦች የከተማ ለውጥን ስለሚያደርጉ ለአስር ቀናት ያህል ከነበረው ዕረፍት መልስ ነገ በአዲስ አበባ እና በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየሞች ላይ በተመሳሳይ በሚደረጉ የስድስተኛ ሳምንት አንድ አንድ መርሀግብሮች በድጋሚ ይመለሳል። ፕሪምየር ሊጉን የሚመሩ ዳኞች ነገ በሚመለሰው ውድድር ላይ ግን ጥያቄያችን ሊመለስ ይገባል ይህ መሆን ካልቻለ ደግሞ ውድድር ለመምራት እንቸገራለን በማለት ቅሬታቸውን ለሀትሪክ ስፖርት ያደረሱ ዳኞች አሳውቀዋል።

በቅሬታቸው መሠረት “የቀን የውሎ አበላችን 2 ሺህ ብር ነው የሙያ አበላችን ደግሞ 3 ሺህ ብር ነው ከአራት አመት በፊት ማሻሻያ እንዲደረግልን በተደጋጋሚ ጥያቄን ብናነሳም መልስ ማግኘት አልቻልንም በዚህም አመት ጥያቄውን አንስተን እየሰራቹ ጠይቁ ተብለን ነበር ነገር ግን እስከ አሁን በተደጋጋሚ ለምናነሳው ጥያቄ መልስ አላገኘንበትም ሲሉ ተናግረዋል። ድረገፃችን ዳኞች ስታንዳርድ ያለውን ሆቴል ያዙ እንደሚባሉ ሊጉ በየአመቱ ከፍተኛ ገንዘብን ለክለቦች እያከፋፈለ የነሱ መብት ሰሚ ማጣቱ እንዳሳዘናቸው አብዛኞቹ ዳኞችም ቤተሰብን ጭምር በዚህ ስራ እንደሚያስተዳድሩ ጭምር መገንዘብ ችለናል።

ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ የዳኞቹን ጥያቄ ለመመለስ ሀገር ውስጥ እንደማይገኙ የሰማን ሲሆን የፌዴሬሽኑ የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሸዋንግዛው ተባበልን በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ እንዲሰጡን በስልክ ብንጠይቅም “በስልክ ምንም አይነት መረጃ አንሰጠም” ሲሉ ቁንስል ሀሳባቸውን ሰጥተውናል።

- ማሰታውቂያ -

ይህንንም ተከትሎ ዳኞች ነገ በሚጀምረው የሀገሪቱ ትልቁ የሊግ ዕርከን ላይ እንመለከታቸው ይሆን ወይስ ሌላ መፍትሄ ይገኝለት ይሆን ? አዳዲስ መረጃዎች ካሉም በቀጣይ ይዘን የምንመለስ ይሆናል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article የጦና ንቦቹ ቀጣይ አሰልጣኝ ታውቋል
Next Article ሽመልስ በቀለ ቅጣት ተጥሎበታል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

ቡናማዎቹ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ !

hatricksport team By hatricksport team 6 years ago
የአቡበከር ናስር ፈላጊው የአውሮፓ ክለብ !
ቅድመ ዳሰሳ | ወልቂጤ ከተማ ከ መቐለ 70 እንደርታ
ቅዱስ ጊዮርጊስ  ስምንት ተጨዋቾቹ በኮቪድ ተይዘዋል መባሉን ተቃወመ
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን ጨዋታቸውን አካሄዱ !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?