By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጦና ንቦቹ ቀጣይ አሰልጣኝ ታውቋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችወላይታ ድቻ

የጦና ንቦቹ ቀጣይ አሰልጣኝ ታውቋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 4 months ago
Share
SHARE

በያዝነው የውድድር ዘመን ወላይታ ድቻን የሚመራው ሦስተኛው አሰልጣኝ ታውቋል።

ሀያ ቡድኖችን በሚያሳትፈው የ2018 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ካደረጋቸው አምስት ጨዋታዎች አራቱን ተሸንፎ በአንዱ ነጥብ በመጋራት በደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የተቀመጠው ወላይታ ድቻ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን ከአራት የሽንፈት ጉዞ በኋላ በማሰናበት ረዳት አሰልጣኙ ቴዎድሮስ ቀነኒን በጊዜያዊ መንበሩ ሾሞ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር 2ለ2 ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የመስራት ነፃነትን አጣሁ በማለታቸው ከጊዜያዊ አሰልጣኙም ጋር ክለቡ መለያየቱ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ ክለቡ አሰልጣኝ ለመቅጠር ሰፋ ያለ ጊዜን ማስፈለጉን በመገንዘብ ከሀዋሳ ከተማ የተስፋ ቡድኖች ጀምሮ እስከ ዋናው ቡድን ድረስ የግብ ጠባቂ እንዲሁም ረዳት አሰልጣኝ በመሆን ጭምር ከአስራ ስድስት አመታት በላይ ያገለገለውን በኋላም በካፋ ቡና በከፍተኛ ሊጉ በማሰልጠን ቆይታን ያደረገው እና በወላይታ ድቻ የአካል ብቃት አሰልጣኝ እያገለገለ የነበረው አሰልጣኝ አምጣቸው ሐይሌ የኤ ላይሰንስ (ሪፍሬሽመንት ኮርስ ይቀረዋል) ባለቤት መሆኑን ተከትሎ በሚያሳየው ውጤት መሠረት ጊዜያዊ የጦና ንቦቹ አሰልጣኝ በመሆን በዓመቱ የክለቡ ሦስተኛው አሰልጣኝ ሆኖ መሾሙን ሀትሪክ ስፖርት አረጋግጧል።

ወላይታ ድቻ የፊታችን ዕርብ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በአዲስ አበባ ስታዲየም በስድስተኛው ሳምንት መርሀ ግብር የሚያስተናግድ ይሆናል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ታድሷል ተብሎ ያልታደሰ መሳዩ አንጋፋው ስታዲየም…!
Next Article የፕሪምየር ሊጉ ዳኞች ቅሬታቸው የከረረ መስሏል..?

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሸገር ከተማዜናዎች

ሸገር ሲቲ አሰልጣኞቹን አስጠነቀቀ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 2 months ago
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በመጀመሪያ ዙር የነበሩ ክስተቶች (ክፍል አንድ)
ለረጅም ጊዜ በጉዳት ያለጨዋታ የቆየው አቡበከር ናስር ጎል አስቆጥሯል
ሪፖርት | ኢትዬጵያ ቡና ከሜዳው ውጭ ሳሙኤል ሳኑሚ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ አሸንፏል
“ከበፊትም ጀምሮ ቅዱስ ጊዮርጊስን ማሸነፍ ያስደስተኛል” ምንተስኖት ከበደ /አፍሪካ/ (ኢት.ቡና)
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?