By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በአፍሪካ ደረጃ ሁለተኛ የሆነው የፋስት ትራክ ስልጠና ተጀመረ….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

በአፍሪካ ደረጃ ሁለተኛ የሆነው የፋስት ትራክ ስልጠና ተጀመረ….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 1 year ago
Share
SHARE

“መንግስትና ህዝቡ ድጋፍ ሳያደርጉ ውጤት ይጠብቃሉ ነገር ግን አዳነ ግርማና ሳላህዲን ሰይድን በድጋሚ መፍጠር አልቻልንም””
ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ
/ የኢት. እግርኳስ ፌዴሬሽን ም/ል ፕሬዝዳንት/

” ኢትዮጵያ በ2029 የአፍሪካ ዋኝጫ ስታዘጋጅ ብሄራዊ ቡድኑን ከሚመሩት አሰልጣኞች መሀል እንድትገኙ እመኝላችኋለሁ”
ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ

” የፋስት ትራክ ስልጠና ለብዙዎች ጥያቄ ምላሽ የሰጠ በመሆኑ ሁላችሁንም እንኳን ደስ አላችሁ”
አቶ ባህሩ ጥላሁን
/የፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ/

- ማሰታውቂያ -

” ስልጠናውን የምትወስዱት ሰላሳዎቹ አሰልጣኞች እያንዳንዳችሁ የዛሬ አምስት አመት አንድ ተጨዋች ካወጣችሁ እንደ ደሀገር ለውጥ ይመጣል” ሲሉ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ም/ል ፕሬዝዳንት ተናገሩ።

ዛሬ ጠዋት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለ30 አሰልጣኞች ያዘጋጀው ፋስት ትራክ የቢ ላይሰንስ ስልጠና ሲጀመር የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንትና የቴክኒክ ሃላፊ የሆኑት ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ እንደገለጹት ” ይሄ ስልጠና ትልቅ እድል ነው ፌዴሬሽናችን እናንተን ለማገዝ ዝግጁ ነው ይሄ ፋስት ትራክ በትግል የተገኘ እድል በመሆኑና በመሳካቱ ደስ ብሎኛል በርቱ ከተጨዋችነት ወደ አሰልጣኝነት ስትቀየሩ ማንበብና ጽናት ይጠይቃል” ሲሉ መክረዋል።

ዶክተሮ ዳኛቸው እንደተናገሩት ” የዛሬ አምስት አመት ስልጠና የምትወስዱት ሰላሳዎቹ አሰልጣኞች እያንዳንዳችሁ አንድ ተጨዋች ካወጣችሁ እንደ ሀገር ለውጥ ይመጣል ባለፉት አምስት አመታት አንድ አሰልጣኝ አንድ ተጨዋች ማፍራት አልቻልንም ይህን ማድረግ አቅቶን ነው የተቸገርነው ሲሉ ገልጸዋል።

እንደ ምክትል ፕሬዝዳንቱ “መንግስትና ህዝቡ ድጋፍ ሳያደርጉ ውጤት ይጠብቃሉ ነገር ግን አዳነ ግርማና ሳላህዲን ሰይድን በድጋሚ መፍጠር አልቻልንም ለዚህ ነው እናንተ ላይ ትልቅ አደራ ያለው” ሲሉ ሰልጣኞቹን አበረታተዋል።

የፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን እንደተናገሩት የፋስት ትራክ ስልጠና ለብዙዎች ጥያቄ ምላሽ የሰጠ በመሆኑ ሰላሳችሁንም እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁ ስልጠናው የግድ በማስፈለጉና ላይሰንስ መያዝ ስላለባችሁ እንጂ የናንተ ልምድ በራሱ በጣም አስፈላጊ ነው ካፍ የፈቀደው ለ25 ሰልጣኞች ቢሆንም ፕሬዝዳንታችን ከካፍ ሰዎች ጋር ተነጋግረው አምስት ኮታ ተጨምሮ ለ30 አሰልጣኞች መፈቀዱ አስደስቶኛል ስኬታማ የስልጠና ጊዜ እኔዲሆን እመኛለሁ” ሲሉ ተናግረዋል።

ስልጠናውን የሚሰጠው የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተርነት አብርሃም መብራቱ በበኩሉ ” እናንተን በማሰልጠኔ ደስተኛ ነኝ ወደዚህ ትራክ በመግባታችሁ ደስ ብሎኛል ኢትዮጵያ በ2029 የአፍሪካ ዋኝጫ ስታዘጋጅ ብሄራዊ ቡድኑን ከሚመሩት አሰልጣኞች መሠል እንድትገኙ እመኝላችኋለሁ” ሲል ተናግሯል።

ለስልጠናው ስ ኬት ትልቅ አስተዋጼኦ ያደረጉትን ባለሙያዎች ያመሰገነው ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ” ጉልህ ሚና የነነበራቸውን ፕሬዝዳንቱ ኢሳያስ ጅራን አመሰግናለሁ የካፍ የቴክኒክ ዳይሬክተር ከጉዞና ከግል ጥቅም በዘለለ ለልማትና ለስልጠና የሚጥሩ የሁለት ሀገራት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንቶች የሆኑት የኛው ኢሳያስ ጅራና የላይቤሪያ አቻቸው ሙስጠፋ ራጂ ብቻ ናቸው ብሎ አድንቋል” ሲል ሁለቱን ፕሬዝዳንቶች አሞግሷል።

በስልጠናው ከካሳዬ አራጌ እስከ ኤፍሬም ወንደሰን፣
ከአዳነ ግርማ እስከ ሳላህዲን ሰይድ ፣ ከደጉ ደበበ እስከ ሳምሶን ሙሉጌታ፣ ከዳዊት እስጢፋኖስ እስከ ፍጹም ገ/ማሪያም ፣ ከአስራት መገርሳ እስከ አበባው ቡጣቆ ፣ ከራውዳ አሊ እስከ ኤልመዲን መሃመድ ድረስ በስልጠናው ተሳታፊ ናቸው።

ይሄ ስልጠና በአፍሪካ ደረጃ ከሞሮኮ ቀጥሎ የሚሰጥ መሆኑ ታውቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ፋሲል ተከላካይ አስፈርሟል
Next Article ሊግ ኩባንያው በፈረሰኞቹ ክስ ዙሪያ ዛሬ ውሳኔ ይሰጣል….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችወልቂጤ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ፍሬዉ ሰለሞን/ጣቁሩ/ ሲዳማ ቡናን ተቀላቅሏል!!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 5 years ago
ሱራፌል ዳኛቸው ለአሜሪካው ክለብ በይፋ ፈርሟል
ሪፖርት | ሰበታ ከተማ በሊጉ የመጀመሪያውን ድል ሲያስመዘግብ ባህርዳር ከተማም ጣፋጭ ድል አግኝቷል።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 11ኛ ሳምንት በቀጥታ / Live Score/
Nouvel entraineur de Hadiya Hosaena
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?