የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ቦርድ ፕሬዚዳንት እና የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው ከቦርድ አባሎች እንዲሁም ከአሰልጣኝ አባላቶች ጋር ጎንደር ላይ ባደረጉት ስብሰባ ላይ ጠንካራ እና ደካማ ጉኖችን የገመገሙ ሲሆን የአፄዎቹን ቡድን ለማጠናከር እና ወደ ተፎካካሪነት ከፍ ለማደረግ ስራዎችን በትኩረት እየሰሩ የሚገኙ ሲሆን ቡድናችን ክፍተት ባሉበት ቦታዎች ሁሉ ማስተካከያ ለማድረግ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ20 አመት በታች በቋሚነት ጥሩ እንቅስቃሴ በማድረግ ያሳለፈውን ወጣት ተስፈኛ ተጫዋች ኪሩቤል ዳኘን ከ ኢትዮ ንግድ ባንክ ታዳጊ ቡድን ለሶስት አመት በሚቆይ ውል አስፈርመዋል።



