By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ዝውውራቸው አጠራጣሪነት የታየበት 9 ተጨዋቾች ለጥያቄ ተጠሩ….
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

ዝውውራቸው አጠራጣሪነት የታየበት 9 ተጨዋቾች ለጥያቄ ተጠሩ….

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

ከጸደቀው የክለቦች የክፍያ ስርዓት አስተዳደር መመሪያ  ውጪ የሆነ አሰራርን ተከትሎ ዝውውር ፈጽመዋል በሚል የተጠረጠሩ ዘጠኝ ተጨዋቾች በፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ለጥያቄ መጠራታቸው ተሰማ።

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ እስከ ትላንት ድረስ ከተደረጉና ከጸደቁት ዝውውሮች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጸድቀው ይፋ ሲደረጉ አልቀበልም ብለው የሄዱት ገንዘብና አሁን በጸደቀው ውል ፈረሙ የተባለበት ገንዘብ በመቶ እና በሁለት መቶ ሺዎች ቀንሶ መሆኑ በርካታ የስፖርት ቤተሰብን ግራ ሲያጋባ ሰንብቷል።

የኡትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና የፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ዝምታ ያሳሰባቸው ወገኖችም ቅሬታ ሲያሰሙ ቆይተዋል። አምስት አባላት ያሉት የፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ውስጥ ውስጡን እየሰራ መሆኑና ሊግ ካምፓኒው ህገወጦችን እንደማይምር ክለቦችና ተጨዋቾች ከህገወጥ ተግባራቸው
እንዲጠነቀቁ የኮሚቴው ጥርስ የሰላና የማይምር መሆኑን የአክሲዮን ማህበሩ ፕሬዝዳንት መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ ከቀናቶች በፊት ማስጠንቀቃቸው ይታወሳል።

ዛሬ ከቀትር በኋላ በተገኘ መረጃ ከተለያዩ ወገኖች ከቀረቡለት መረጃዎችና የመርማሪው ኮሚቴ ዝውውራቸው አጠራጥሮኛል ያላቸውን ዘጠኝ ተጨዋቾችን ወሎ ሰፈር በሚገኘው የአክሲዮን ሜህበሩ ጽ/ቤት በቀጣዩ ሳምንት መጀመሪያ እንዲገኙ ለጥያቄ መጥራቱ ታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

የመረጃ ምንጩ የተጨዋቾቹን ማንነት ለጊዜውም ቢሆን ግን ከመግለጽ ተቆጥቧል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ኢትዮጵያ ቡና ጋናዊ አጥቂ አስፈርሟል
Next Article ሲዳማ ቡና ሴት ዋና ስራ አስኪያጅ ቀጠረ…

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችጅማ አባጅፋርቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ጅማ አባጅፋር ከሶስት ተጫዋቾቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
12ኛ የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/
“ቅ/ጊዮርጊስ ዋንጫ ማንሳቱ ላይ ተስፋ አይቆርጥም፤ የደርቢ ጨዋታውንም ያሸንፋል” ሄኖክ አዱኛ /ቅ/ጊዮርጊስ/
ደደቢት ከ ፕሪምየር ሊግ መሰናበቱን አረጋግጧል
ተወዳጇ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገም በገበያ ላይ ትውላለች፤ አታምልጦት፡፡
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?