መነሻ ገጽ ሊግ ካምፓኒ ሊግ ካምፓኒና ዲ ኤስ ቲቪ የፊታችን አርብ ይፈራረማሉ!
ሊግ ካምፓኒዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዲ ኤስ ቲቪ

ሊግ ካምፓኒና ዲ ኤስ ቲቪ የፊታችን አርብ ይፈራረማሉ!

አጋራ
አጋራ

 

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ ዲ ኤስ ቲቪና የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ካምፓኒ የውል ስምምነታቸውን የፊታችን አርብ በሸራተን አዲስ ይፈራረማሉ፡፡

አርብ ከቀኑ 11.30 የሚካሄደው የፊርማ ስነስርአት ላይ የመንግስት ባለስልጣናት የሚዲያ ሰዎች ጥሪ የተደረገላቸው ዕንግዶች የሚገኙ ሲሆን በዲ ኤስ ቲቪ የቀጥታ ስርጭት ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በቀጣዮቹ 5 አመታት ዲ ኤስ ቲቪ 22.5 ሚሊዮን ዶላር ለመክፈል ከሊግ ካምፓኒው ጋር መስማማታቸው ይታወቃል፡፡

አንዳንድ ወገኖች ደግሞ ዲ ኤስ ቲቪ ያሸነፈው በ 68 ሚሊየን ዶላር ነው የሚል በመሆኑ በአርቡ የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ሁሉም እውነት ይታወቃል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...