By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አትሌት በሪሁ አረጋዊ የ2024 ዳይመንድ ሊግ የ5 ሺህ ሜትር አሸናፊ ሆነ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአትሌቲክስ

አትሌት በሪሁ አረጋዊ የ2024 ዳይመንድ ሊግ የ5 ሺህ ሜትር አሸናፊ ሆነ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የ2024 ዳይመንድ ሊግ የመጨረሻ ውድድሮች በቤልጅየም ብራስልስ ከተማ በመደረግ ላይ ናቸው።

ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ተጠባቂ በነበሩበት የወንዶች 5 ሺህ ሜትር አትሌት በሪሁ አረጋዊ በ12:43.66 በቀዳሚነት አጠናቋል።

የዳይመንድ ሊግ 18ኛው ኢትዮጵያዊ አሸናፊ የሆነው በሪሁ አረጋዊ የአልማዝ ዋንጫ እና የ30 ሺህ ዶላር ተሸላሚ ሆኗል።

በተጨማሪም ሀጎስ ገብረሕይወት በ12:44.25 እንዲሁም ጥላሁም ሐይሌ በ12:45.63 የሁለተኛ እና ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ወድድሩን አጠናቀዋል።

- ማሰታውቂያ -

ውጤታቸውን ተከትሎም ሀጎስ ገብረሕይወት የ12 ሺህ ዶላር እንዲሁም ጥላሁን ሐይሌ የ7 ሺህ ዶላስ ተሸላሚ ሲሆኑ የአምስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ዮሚፍ ቀጄልቻ የ2,500 ዶላር አሸናፊ ሆኗል።

በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ጌትነት ዋለ እና ሳሙኤል ፍሬው የ7ኛ እና 8ኛ ደረጃን ይዘው በማጠናቀቅ የ1,500 እና 1,000 ዶላር ተሸላሚ ሆነዋል።

በሴቶች 800 ሜትር ደግሞ ሀብታም አለሙ በ1:59.81 የ6ኛ ደረጃን ይዛ በማጠናቀቅ የ2 ሺህ ዶላር አሸናፊ ሆናለች።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የ2016ቱ የፕሪሚየር ሊግ ኮከቦች በቀጣይ ሳምንት ይፋ ሊደረጉ ነው….
Next Article ኦሎምፒክ ኮሚቴው የዕግድ ውሳኔውን ያስቀለበሰበትን መንገድ አብራራ….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

የእግር ኳስ ጨዋታ ታዛቢዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
ኢትዮ ኤሌትሪክ የክለቡን አቅም ለማጠናከር ያሰራቸውን ሱቆች በነገው እለት ያስመርቃል
ሳምንታዊ ባለቀለም የስፖርት ጋዜጣ የሆነችው ተወዳጇ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ
አስቻለው ታመነ ማረፊያው ታውቋል
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ዳኞች አቋርጠውት የነበረውን የመዳኘት ስራ በኘሪሜየር ሊጉ ተስተካካይና በሌሎች ውድድሮች ከነገ ጀምሮ ለመጀመር መወሰናቸውን አስታውቀዋል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?