የካፍ የክለቦች ውድድር ምድብ ድልድል !
የአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የምድብ ድልድል በመጪው ሰኞ እንደሚካሄድ ይፋ ተደርጓል ።
ይህንንም ተከትሎ ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳፉት መቐለ 70 እንደርታ እና ፋሲል ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን ከነገ በስቲያ በሚደረገው የእጣ ማውጣት ስነ-ስርአት የሚያውቁ ይሆናል ።
የአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የምድብ ድልድል በመጪው ሰኞ እንደሚካሄድ ይፋ ተደርጓል ።
ይህንንም ተከትሎ ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳፉት መቐለ 70 እንደርታ እና ፋሲል ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን ከነገ በስቲያ በሚደረገው የእጣ ማውጣት ስነ-ስርአት የሚያውቁ ይሆናል ።