By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ካፍ ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ 3 ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎችን መረጠ *…. በላይቤሪያ ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን የሰጡት የኤ ላይሰንስ ስልጠና ተጠናቋል…..
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ካፍዜናዎች

ካፍ ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ 3 ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎችን መረጠ *…. በላይቤሪያ ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን የሰጡት የኤ ላይሰንስ ስልጠና ተጠናቋል…..

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 7 months ago
Share
SHARE

ሶስት ኢትዮጵያያን ባለሙያዎች ለቻን የአፍሪካ ዋንጫ መመረጣቸውን የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል።

በሶስት ሀገራት የጥምር አስተናጋጅነት የሚካሄደው የ2025 የቻን የአፍሪካ ዋንጫ በቀጣይ ነሀሴ የሚጀመር ሲሆን በዚህ ሻምፒዮና በካፍ ቴክኒክ የጥናት ቡድን ውስጥ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ በዳኝነቱ ኢንተርናሽናል ረዳት አርቢትር ፋሲካ የኋላሸትና በቫር ዳኝነት ኢንተርናሽናል አርቢትር በዓምላክ ተሰማ መመረጣቸው ታውቋል።

በሌላ በኩል በሁለቱ ኢትዮጵያዊያን የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተሮች ላይቤሪያ ውስጥ የተሰጠው የኤ ላይሰንስ ስልጠና ተጠናቀቀ።

ላይቤሪያ አዲሱን የካፍ ኮንቬሽን ከፈረመችበት 2020 በኋላ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኤ ላይሰንስ ስልጠናውን ከተጋባዥ ኢንስትራክተሮች ጋር በመሆን የሰጡት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱና ኢንስትራክተር ሰላም ዘርዓይ መሆናቸው ታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

አንድ አመት በፈጀውና በአራት ሞጁል ተከፋፍሎ የተሰጠውን ስልጠና 11 የላይቤሪያ 3 የጋምቢያ 1 የዛምቢያ በአጠቃላይ 15 አሰልጣኞች መውሰዳቸው ታውቋል። ከ15ቱ የዛምቢያዋ ብቸኛ ሴት አሰልጣኝ መሆኗ ታውቋል።

የስልጠናው መሪ ሆና የሰራችው የላይቤሪያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ መሆኗ ታውቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article “የወጣው ዝርዝር ላይ የማይመለከተው ሰው ካለ ለመቀጣት ዝግጁ ነኝ” “እያወረስን ያለነው ዕዳ አይደለም” “የሲዳማ ቡና እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጉዳይ አላለቀም” አቶ ባህሩ ጥላሁን (የኢ.እ.ፌ ዋና ስራ አስፈፃሚ)
Next Article የጊዮን ንግስቶች ሶስት ተጨዋቾች አስፈረሙ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

“በኔ እምነት ከክለቡ በላይ መመስገንም ሆነ መከበር ያለባቸው አቡበከርና ሚኪያስ ናቸው” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ የኢትዮጵያ ቡና ዋና ስራ አስኪያጁ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ጌታነህ ከበደ ፈረሰኞቹን ተቀላቅሏል
“መቐለ 70 እንደርታን ጠንካራ ያደረጉት ኳስን በእውቀት የሚደግፉት ደጋፊዎቻችን ናቸው”ሙሉጌታ ወ/ጊዮርጊስ /መቐለ 70 እንደርታ/ (ክፍል-2)
ሪፖርት | ቅ/ጊዮርጊስ አቻ በመለያየቱ ከመሪው ደደቢት ያለውን የነጥብ ልዩነት የሚያጠብበትን እድል አባከነ።
ብርቱካናማዎቹ አጥቂ ማስፈረም ችለዋል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?