By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ካፍ ኢንተ.አርቢትር በአምላክ ተሰማን በኢንተ.አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩ ቀየረ…
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችCaf confederation cupኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ

ካፍ ኢንተ.አርቢትር በአምላክ ተሰማን በኢንተ.አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩ ቀየረ…

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

ዋሊያዎቹ የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ ባወጣው መርሃግብር መሰረት የፊታችን ረቡዕ ዳሬሰላም ላይ ከታንዛኒያ አቻቸው ጋር ላለባቸው ጨዋታ ዛሬ ጠዋት ወደ ታንዛኒያ አቅንተዋል።

በካፍ መርሃግብር መሰረት የአፍሪካ ሀገራት ብሄራዊ ቡድኖች በሳምንቱ መጨረሻም የሚያደርጉት የማጣሪያ ጨዋታ ሲቀጥል ካዛብላንካ ላይ የሚደረገው የጋምቢያና የቱኒዚያ ጨዋታ ይጠበቃል። ጋምቢያ ስታዲየሟ በመታገዱም ለተቀጡ ሀገራት ደራሽ እየሆነች በምትገኘው ሞሮኮ ላይ የምትጫወት ይሆናል።

ይህን ጨዋታ እንዲመሩ የተመረጡት አርቢትሮች ደግሞ ኢትዮጵያዊያን ኢንተርናሽናል አርቢትሮች በአምላክ ተሰማ በዋና ዳኝነት ቴዎድሮስ ምትኩ በአራተኛ ዳኝነት ትግል ግዛውና ይበቃል ደሳለኝ በረዳት ዳኝነት የጨዋታው ኦፊሺያል መሆናቸውን ይፋ ካደረገ በኋላ የመሃል ዳኝነቱ ስፍራ ላይ ለውጥ ማድረጉን አስታውቋል።

ኢንተርናሽናል አርቢትሮቹ በቅርቡ በወሰዱት ኮርስ ላይ የአካል ብቃት ፈተና የወሰዱ ሲሆን ኢንተርናሽናል አርቢትር በአምላክ ተሰማ በጉዳት ፈተናውን አለመውሰዱ ታውቋል። ካፍም ጉዳቱንና ፈተናውን አለመውሰዱን ከግምት አስገብቶ ጨዋታውን በመሃል ዳኝነት እንዲመራ ኢንተርናሽናል አርቢትር ቴዎድሮስ ምትኩን መድቧል። ከራተነኛ አርቢትርነቱን በሰበር ለኢንተርናሽናል አርቢትር ዶ/ር ኃይለየሱስ ባዘዘው መስጠቱ ታውቋል። ካፍ የጨዋታው ኮሚሽነር ከሴራሊዮን መሆኑን ጭምር አሳውቋል።

- ማሰታውቂያ -

ኢንተርናሽናል አርቢትር በአምላክ ተሰማ በጉዳት ሌላዋ ኢንተርናሽናል አርቢትር ብርቱካን ማሞ ደግሞ የአካል ብቃት ፈተናውን ማለፍ ባለመቻሏ የወደቀች ሲሆን ሁለቱም ወደ ውድድሩ ለመመለስ ካፍ የኤም. ኤ ኮርስ የሚሰጥበት ሌላ የአፍሪካ ሀገር ሄደው መፈተን የሚኖርባቸው መሆኑ ይታወቃል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የአካል ብቃትና የቪዲዮ አናሊሰት የግድ አስፈላጊ አይደለም” ገብረመድህን ሃይሌ /የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ /
Next Article ኢትዮጵያ ቡና በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ እንደማይሳተፍ አስታወቀ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ፋሲል ከተማሲዳማ ቡናየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

“መቐለን በማሸነፋችን ዋንጫውን ማሰብ ጀምረናል” ሀብታሙ ገዛኸኝ (ሲዳማ ቡና) “ካሉት ጨዋታዎች አንፃር የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ የማንሳት ዕድሉ በእኛ እጅ ነው ያለው” በዛብህ መለዮ /ፋሲል ከነማ/

መሸሻ ወልዴ By መሸሻ ወልዴ 7 years ago
የከፍተኛ ሊግ 30ኛ ጨዋታ ሰዓትእና ቦታ ለውጥ
የጨዋታ ቅድመ – ዕይታ | ሀዲያ ሆሳዕና ከ መቐለ 70 እንደርታ
ፋሲል ከነማ ዋንጫውን እሚረከብበት ቀን ታውቋል
የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 3-0 ኢትዮጵያ ቡና
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?