የጊዮን ንግስቶቹ በቀጣዩ አመት ተፎካካሪ ለመሆን ተንካራ ዝውውር እያደረጉ የሚገኙ ሲሆን ተጨማሪ ሁለት ተጨዋቾች ማስፈረም ችለዋል።
በዛሬው ባህርዳር ከተማን የተቀላቀለችው ሳሮን ሰመረ ናት ሳሮ በዘንድሮ የውድድር ዘመን በ ልደታ በአጥቂ ስፍራ ስታገለግል የቆየች የጊዮን ንግስቶቹን ተቀላለች ።
የወብዳ መስፍን ሌላኛው ፈራሚ በመሆን የጊዮን ንግስቶቹን ተቀላቅላለች የወብዳ በኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማ አዲስ አበባ ከተማ እንዲሁም ሲዳማ ቡና ተጫውታ መጫወት ችላለች

- ማሰታውቂያ -



