By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አርባምንጭ ከተማ አሰልጣኙን አሰናበተ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአርባምንጭ ከተማ

አርባምንጭ ከተማ አሰልጣኙን አሰናበተ

hatricksport team
hatricksport team 3 months ago
Share
SHARE

አሰልጣኝ በረከት ደሙ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ሲለያዩ የቀድሞው አንጋፋ ተከላካይ ቡድኑን ተቀላቅሏል።

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ደካማ የውድድር ጉዞን እያደረጉ ከሚገኙ ቡድኖች መካከል አንዱ የሆነው አርባምንጭ ከተማ ትላንት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቡድኑ መረታቱን ተከትሎ ለአሰልጣኝ በረከት ደሙ ከሳምንታት በፊት የሰጠውን የሦስት ጨዋታዎች ዕድል ባለ መጠቀሙ ክለቡ ማሰናበቱን የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ ዳዊት ሀይለማርያም አረጋግጠውልኛል።

በሊጉ ከተደረጉ አስር ጨዋታዎች አምስት ተሸንፎ በአምስቱ አቻ ወጥቶ አንድም ጨዋታ ማሸነፍ ሳይችል በ5 ነጥብ በደረጃ ሰንጠረዡ 19ኛ ላይ ለመቀመጥ የተገደደው ክለቡ ለጥቂት ጨዋታዎች ቦቻ ቦታውን በጊዜያዊ የአሰልጣኝነት ማዕረግ አዲስ አሰልጣኝ እስኪሾም ድረስ የቀድሞው የአርባ ምንጭ ጨርቃጨርቅ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ የሱዳኑ አልሀሊ ሸንዲ ፣ ደቡብ ፓሊስ ፣ ወልቂጤ ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግራ መስመር ተከላካይ እና በቅርቡ የፋስት ትራክ የቢ ላይሰንስ ባለቤቱ አበባው ቡጣቆ ቡድኑን በጊዜያዊ ስያሜ አሰልጣኝ (ማስተባበር) ስራን እንዲመራ ተመርጧል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና የአዳማ ቆይታን በድል ጀምረዋል
Next Article ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቲና ማርት የኤሌትሮኒክስ ገበያ ጋር ስምምነት አደረገ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየጨዋታ ዘገባፋሲል ከነማለገጣፎ ለገዳዲ

አፄዎቹ ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 3 years ago
ድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኝ ዮርዳኖስ ዓባይን ማሰናበቱ ርግጥ ሆኗል
በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ምክንያት ይቋረጣል ተብሎ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መቼ እንደሚካሔድ ታውቋል።
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ አዲግራትከ ሀዋሳ ሰተማ (0-0)
ሀትሪክ ስፖርት በነገው እትሟ ተወዳጇ ጋዜጣ ሀትሪክ ስፖርት ነገም የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎችን ይዛሎት ከተፍ ትላለች።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?