By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አርባምንጭ ከተማ የተለያዩ የቦርድ ውሳኔዎችን አስተላልፏል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአርባምንጭ ከተማ

አርባምንጭ ከተማ የተለያዩ የቦርድ ውሳኔዎችን አስተላልፏል

hatricksport team
hatricksport team 3 months ago
Share
SHARE

በውጤት ማጣት ውስጥ የሚገኙት አዞዎቹ በክለቡ ቦርድ ውሳኔዎች ተላልፈዋል።

በሊጉ ለሁለት ጊዜያት ያህል በመውረድ በድጋሚም በመመለስ እየተካፈሉ ከሚገኙ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው አርባምንጭ ከተማ በአሰልጣኝ በረከት ደሙ መሪነት በያዝነው የውድድር ዘመን ካደረጋቸው ስምንት ጨዋታዎች አራት ተሸንፎ በአራቱ አቻ ወጥቶ አንድም ጨዋታ ማሸነፍ ሳይችል በደረጃ ሰንጠረዡ 18ኛ ላይ ለመቀመጥ የተገደደው ክለቡ በትላንትናው ዕለት አመሻሹን የክለቡ ቦርድ ባደረገው ውይይት ለክለቡ ህልውና ይሆናሉ ያላቸውን ውሳኔዎች ወስኗል።

በዚህም መሠረት በቀጣዩ የዘጠነኛ ሳምንት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በሚኖረው ጨዋታ ቡድኑ ማሸነፍ ካልቻለ በመቀጠልም ሊጉ ከኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ሲመለስ በሚኖሩት ተከታታይ የሁለት ሳምንት ጨዋታዎች ማሸነፍ ካልቻለ የአሰልጣኝ ቡድን አባላቱን እንደሚያሰናብት ሲወስን ለቦርዱ ተጠሪ የሆኑ ሦስት የቴክኒክ ኮሚቴ እንዲቋቋም እንዲሁም የደጋፊ ማህበሩ በአዲስ መልክ እንዲደራጅ የክለቡ ቦርድ በዕለቱ ያሳለፈው ውሳኔ ሆነዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By hatricksport team
Follow:
Hatricksport team
Previous Article የ8ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Next Article መቻል ክለብ አልባውን ተጫዋች አስፈርሟል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችባህርዳር ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ፋሲል ተካልኝ በአዲሱ ሲዝን አዲስ ተስፋ ሰንቋል

Yishak belay By Yishak belay 5 years ago
ሀድያ ሆሳዕና አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል !
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ዙርን በድል ሲጀምር ሀዋሳ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
የ2010 የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ቀሪ ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይደረጋሉ።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?