የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
1. ቃልኪዳን ዘላለም(ፋሲል ከነማ): እሁድ ኅዳር 21 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 23 ኛ ደቂቃ ላይሆን ብሎ የተጋጣሚ ቡድንን ተጫዋች በክርን በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቂ 2 መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3ዐዐዐ /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
2. ዳዊት ገብሩ(ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ): እሁድ ኅዳር 21 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ መቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 68 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
3. ቦና አሊ (መቐለ 70 እንደርታ) : እሁድ ኅዳር 21 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+7 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
4. መናፍ ኢሞሮ(መቻል) : ማከሰኞ ኅዳር 23 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ድሬደዋ ከተማ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 29 ኛ ደቂቃ ላይከባድ የአጨዋወት ጥፋት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ለ) እና በተቁ 2 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3ዐዐዐ /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
- ማሰታውቂያ -
5. አቡበከር ሻሚል(ድሬደዋ ከተማ) : ማከሰኞ ኅዳር 23 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ መቻል ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 5ዐ ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል
ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
6. ያሲን ጀማል(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል።
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ድሬደዋ ከተማ
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ወላይታ ድቻ
- መቐለ 70 እንደርታ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ሲዳማ ቡና-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
7. አዲሱ ተስፋዬ (ምድረ ገነት ሽረ ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል፡፡
- ምድረ ገነት ሽረ -መቐለ 70 እንደርታ
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ‐ምድረ ገነት ሽረ
- ምድረ ገነት ሽረ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ምድረ ገነት ሽረ -ሲዳማ ቡና
- ምድረ ገነት ሽረ-ሃዋሳ ከተማ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
8. ብርሀኑ በቀለ (ሲዳማ ቡና) ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል።
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ሲዳማ ቡና
- ሲዳማ ቡና-ሃዋሳ ከተማ
- ሲዳማ ቡና-ወላይታ ድቻ
- ሲዳማ ቡና-መቐለ 70 እንደርታ
- ሲዳማ ቡና-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
9. ድሬደዋ ከተማ ክለቡ ከመቻል ጋር ባደረገው የ8 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የድሬደዋ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- አቤል አሰበ
- መሐመድኑር ናስር
- አቡበከር ሻሚል
- አቡበከር ሻሚል
- አብዱሰላም ዩሱፍ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000/ አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
10 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ክለቡ ከሲዳማ ቡና ጋር ባደረገው የ8 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ኤፍሬም ሌጋሞ
- ጆርጅ ደስታ
- ያሲን ጀማል
- ካሌብ አማንክዋህ
- ብሩክ ብፁአምላክ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
11. መቐለ 70 እንደርታ ክለቡ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ባደረገው የ8 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ኪቲካ ጅማ
- ፍፁም አለሙ
- ተመስገን ተስፋዬ
- ቦና አሊ*2
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 / አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
12. ሸገር ከተማ ክለቡ ከነገሌ አርሲ ጋር ባደረገው የ8 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሸገር ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ምስጋና ሚልኪያስ
- ሙአዝ ጋሊ
- ዘነበ ከድር
- ናትናኤል ዘለቀ
- ባህሩ ነጋሽ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000/ አምስት ሺ/እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
13. ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ክለቡ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ8 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ሙታክብዋ ጆኤል
- ፍቃዱ መኮንን
- ዳዊት ገብሩ*2
- ሰመረ ሀፍተይ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000/ አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
14. ነገሌ አርሲ ክለቡ ከሸገር ከተማ ጋር በነበረው የ8ኛ ሳምንት ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች የውሃ ኮዳ ወደ መጫወቻ ሜዳ ስለመወርወራቸው ሪፖርት ቀርቦበታል።
በመሆኑም የክለቡ ደጋፊዎች በዕለቱ ለፈፀሙት ከለቡ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 3(ሀ) ብር 25000/ ሃያ አምሰት ሺህ/ እንዲከፍል ወስኗል።


