ከወራት በፊት በነበረው የዝውውር መስኮት ከ ፕርሚየር ሊጉ ክለብ ዌስትሀም ወደ አያክስ በማቅናት ወደ ቀደመ ግብ አግቢነቱ የተመለሰው ሴባስቲያን ሀለር በኮሮና ቫይረስ መያዙ ይፋ ሆኗል ።
ይህንንም ተከትሎ በቀጣይ የ ኮትዲቯር ብሔራዊ ቡድን ከ ኒጀር እና ዋልያዎቹ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ የሚያመልጠው ይሆናል ።
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ