መነሻ ገጽ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የሲቲ ካፑ የመዝጊያ ፕሮግራም በማርዮት ሆቴል ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዜናዎች

የሲቲ ካፑ የመዝጊያ ፕሮግራም በማርዮት ሆቴል ሊካሄድ ነው

አጋራ
አጋራ

16ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የመዝጊያ ስነስርዓት የፊታችን ህዳር 30/2014 በማርዮት ሆቴል እንደሚካሄድ ይፋ ሆኗል።

የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሰጠው ውሳኔ መሠረት ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ ክለቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው ዕንግዶች የሚገኙበት የማርዮት ሆቴል መርሃግብር በዕለተ ሃሙስ ከምሽቱ 12 ሰአት ጀምሮ የሚካሄድ መሆኑ ታውቋል።

በዕለቱ የውድድሩ ምርጥ 11 ድሪም ቲም ተመርጦ የሚሸለም ሲሆን በተለያዩ ዘርፎች ኮከብ ለሆኑ በሙሉ ሽልማት የሚበረከትበት መርሃግብር መሆኑ ታውቋል።
16ኛውን የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በአሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚሰለጥነው ባህርዳር ከተማ ማሸነፉ ይታወቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...