መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና የሀዲያ ሆሳዕና ተጨዋቾች ልምምድ አቆሙ
ሀዲያ ሆሳዕናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሀዲያ ሆሳዕና ተጨዋቾች ልምምድ አቆሙ

አጋራ
አጋራ

 

የሀዲያ ሆሳዕና ተጨዋቾች ከደመወዝና ከጥቅማ ጥቅም ጋር በተያያዘ ትላንት ልምምድ ማቆማቸው ተሰማ።

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ የ12 ተጨዋቾች ጥቅማ ጥቅም፣ የተጨዋቾቹ የ2 ወር ደመወዝና የአንድ ጨዋታ ኢንሴንቲቭ አልተከፈለንም በሚል ትላንት ልምምድ ማቆማቸው ተሰምቷል።

የቡድኑ አባላት ልምምድ ሲያደርጉ የነበሩት ዝዋይ ሲሆን ክፍያ የማይፈጸም ከሆነ ወደ ድሬዳዋ እንደማያቀኑ ታውቋል።
በጉዳዩ ዙሪያ ምላሻቸውን ለማወቅ ወደ ክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ መላኩ ማዶሮ የግል ስልክ ብንደውልም ስልካቸውን ዝግ በመሆኑ ልናገኛቸው አልቻልንም

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...