መነሻ ገጽ ዜናዎች ፋሲል ከነማ የተጫዋቹን ውል አራዝሟል !
ዜናዎችየዝውውር ዜናዎችፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ የተጫዋቹን ውል አራዝሟል !

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ስዩም ከበደ የሚመሩት አፄዎቹ የግራ መስመር ተከላካያቸውን አምሳሉ ጥላሁን ( ሳኛን ) ውል ማራዘማቸው ተሰምቷል ።

በፋሲል ከነማ ክለብ በጠንካራ እንቅስቃሴዎቹ እና መሪነቱ የሚታወቀው አምሳሉ ጥላሁን በአፄዎቹ ቤት ለተጨማሪ ዓመት የሚቆይ ይሆናል ።

ከፋሲል ከነማ ወጣት ቡድን ጀምሮ መጫወት የቻለው አምሳሉ ጥላሁን በአውስኮድ ፣ ዳሽን ቢራ እንዲሁም ከ 2009 የውድድር ዓመት ጀምሮ አፄዎቹን በማገልገል ላይ ይገኛል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...