በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመሩ የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም የተጠመዱት የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተከላካዩን ሳሙኤል ተስፋዬን ውል ለተጨማሪ ዓመት ማራዘማቸው ተገልጿል ።
ሳሙኤል ተስፋዬ በጣና ሞገዶቹ ቤት ውሉን ያራዘመ አስራ ሁለተኛ ተጫዋች ለመሆን ሲችል በባህር ዳር ከተማ ቤት ለተጨማሪ ሁለት ዓመት የሚቆይ ይሆናል ።
በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመሩ የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘም የተጠመዱት የጣና ሞገዶቹ የመስመር ተከላካዩን ሳሙኤል ተስፋዬን ውል ለተጨማሪ ዓመት ማራዘማቸው ተገልጿል ።
ሳሙኤል ተስፋዬ በጣና ሞገዶቹ ቤት ውሉን ያራዘመ አስራ ሁለተኛ ተጫዋች ለመሆን ሲችል በባህር ዳር ከተማ ቤት ለተጨማሪ ሁለት ዓመት የሚቆይ ይሆናል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account