መነሻ ገጽ ዜናዎች ጌዲኦ ዲላዎች የአምስት ነባር ተጨዋቾቹ ውል ሲያራዝሙ ሥስት ተጨዋቾችን አስፈርመዋል
ዜናዎችጊዲኦ ዲላጌዲኦ ዲላ

ጌዲኦ ዲላዎች የአምስት ነባር ተጨዋቾቹ ውል ሲያራዝሙ ሥስት ተጨዋቾችን አስፈርመዋል

አጋራ
አጋራ

 

በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር በንቃት እየተሳተፋ ሚገኙት ጌዲኦ ዲላዎች የአምስት ነባር ተጨዋቾቻቸውን ውል ሲያራዝሙ ታምሩ ባልቻን ከኢኮስኮ አስፈርመዋል።

በተጨማሪ የአጥቂ መስመር ተጨዋች የሆነው ምትኩ ጌታቸውን ከአርሲ ነገሌ፣ግብ ጠባቂ ታደሰ ያለው ከድሬዳዋ ፖሊስ ማስፈረም ችለዋል።

ብሩክ ግርማ፣ሳሙኤል ቦጋለ፣ፋሲል አበባየሁ፣ዘመርኩን ሽክሮ እና ቢንያም በቀለ ከጌዲኦ ዲላ ጋር ሚያቆያቸውን የአንድ ዓመት በመፈረም ለቀጣይ ውድድር ዓመት ከክለቡ ጋር ለመቀጠል የተስማሙ ተጨዋቾች ናቸው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...