መነሻ ገጽ ዜናዎች ዱላ ሙላቱ ለሙከራ ወደ ዱባይ አቅንቷል
ዜናዎች

ዱላ ሙላቱ ለሙከራ ወደ ዱባይ አቅንቷል

አጋራ
አጋራ

 

የቀድሞው የሃድያ ሆሳአና፣መቐለ 70 አንደርታ፣አዳማ ከተማ ተጨዋች ዱላ ሙላቱ በሳምሶን ነስሩ በሚመራው ሰርነስ ሶከር ኤጀንሲ አማካኝነት የተገኘውን የሙከራ ዕድል ለመጠቀም ወደ ዱባይ አቅንትዋል።

ባሳለፍነው አመት ከአዳማ ከተማ ጋር ያሳለፈው ዱላ ሙላቱ በዱባይ ቆይታው በሳይፐርስ አና ቱርኪ ክለቦች (አናላይስፖር) ላይ የሙከራ ጊዜ ሚያሳልፍ ይሆናል።

በ2007 ሃድያ ሆሳአና ወደ ፕሪምየር ሊጉ አንዲያድግ ከፍተኛ ድርሻ ከነበራቸው ተጨዋቾች መሃል በቀዳሚነት ሚጠቀሰው ዱላ ሙላቱ፤ በ2008 ክለቡ ሃድያ ሆሳአና በፕሪምየር ሊጉ ጥሩ የውድድር ዓመት ባያሳልፍም በግሉ ጥሩ መንቀሳቀስ ችልዋል።

ከዚህ ቀደም ሎዛ አበራ በማልታው ክለብ ቢርኪርካራ የሙከራ አድል አንድታገኝ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የደረጉት ሰርነስ ሶከር ኤጀንሲ በቀጣይነትም ተሰጥኦ ያላቸው የኢትዮጵያ ተጨዋቾች የውጭ አድል ሚያገኙበትን መንገድ አየከፈተ ይገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...