መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት የመድሃኔ ብርሃነ ውልን አራዝሟል
ዜናዎችደደቢት

ደደቢት የመድሃኔ ብርሃነ ውልን አራዝሟል

አጋራ
አጋራ

 

ጌታቸው ዳዊትን በአሰልጣኝነት ከቀጠሩ በኃላ የአምስት አዳዲስ ተጨዋቾችን ዝውውር ያጠናቀቁት ደደቢቶች አምና በደካማው ቡድን በግሉ ጥሩ የተንቀሳቀሰውን መድሃኔ ብርሃነ ለቀጣይ ሁለት ዓመት ከክለቡ ጋር ሚያስቀጥለውን ውል አስፈርመውታል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከደደቢት ሁለተኛ ቡድን ደደቢትን የተቀላቀለው መድሃኔ የቀኝ መስመር ተከላካይ፣የመስመር አጥቂ አንዲሁም የፊት አጥቂ በመሆን አናት ክለቡን አገልግሏል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያቀረበው አዲስ የውድድር ፎርማት ውድቅ መሆኑን ተከትሎ በየትኛው ሊግ አንደሚሳተፍ ያላወቀው ደደቢት በቀጣይ ቀናት ተጨማሪ ዝውውሮችን ለማጠናቀቅ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...