መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት አራት ተጨዋቾችን አስፈረመ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችደደቢት

ደደቢት አራት ተጨዋቾችን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

ወጣት ተጨዋቾች ላይ ትኩረት አድርገው እየተንቀሳቀሱ ሚገኙት ደደቢቶች የአራት ተጨዋቾችን ፊርማ አጠናቀዋል።በክረምቱ 8 ተጨዋቾችን ያስፈረመው ደደቢት አሌክሳንደር ዓወት፣ሐዱሽ በርሀ፣ረሺድ ማታውሲ ና ሙሉጌታ ብርሃነ(ሻኩር) አስፈርሟል።

በትግራይ ዋንጫ የውድድሩ ኮከብ ግብ ጠባቂ ሽልማትን ያገኘው ረሺድ ማታውሲ ከክለቡ ጋር የተሳካ ሙከራ ጊዜ ማሳለፋን ተከትሎ ሰመያዊዮቹን በቀዋሚነት መቀላቀል ችሏል።በተጨማሪ የደደቢት ተስፋ ቡድን ውጤት የሆነው ግብ ጠባቂው ሐዱሽ በርሄ ከትግራይ ውሃ ስራዎች ደደቢትን በመቀላቀል የረሺድ ጥሩ ምትክ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል።

በ2009 ከሃዋሳ ከተማ 20 ዓመት በታች ቡድን ጋር በመሆን የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግን በኮከብ ጎል ኣግቢነት ያጠናቀቀው ወጣት አጥቂው አሌክሳንደር ዓወት ከቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ደደቢትን ሲቀላቀል በተመሳሳይ ደደቢቶች በኣጥቂ ቦታ ያላቸውን አማራጭ ለማስፋት ሙሉጌታ ብርሃነ(ቻኩር) ማስፈረም ችለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...