መነሻ ገጽ ዜናዎች ደደቢት በመሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ስር ሆኖ ይቀጥላል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደደቢት

ደደቢት በመሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ስር ሆኖ ይቀጥላል

አጋራ
አጋራ

 

በመቐለ 70 እንደርታ እሸናፊነት በተጠናቀቀው የ2011 ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከሊጉ የወረደው ደደቢት ቀጣይ ዓመት በመሰቦ ስር ሆኖ በከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ ይሆናል።

ባለፋት ዓመታት ከተለያዩ ከድርጅቶች በሚያገኘው የገንዘብ ድጋፍ በፕሪምየር ሊጉ ከጥሩ ተፎካካሪነት ባሻገር የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ እስከ ማንሳት ደርሶ የነበረው ደደቢት በተጠናቀቀው የውውድር ዓመት በፋይናንስ እጥረት ምክንያት እስከ መፍረስ ደርሶ እንደነበር ሚታወስ።

መሉ ርክክቡን በሚመለከት በቀጣይ ቀናት ክለቡ ጋዜጣዊ መግለጫ ሚሰጥ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...