መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ የዋሊያዎቹ 28 ተጨዋቾች ይፋ ሆኗል !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

የዋሊያዎቹ 28 ተጨዋቾች ይፋ ሆኗል !

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረጡትን 8 ተጨዋቾችን በማካተት በአጠቃላይ 28 ተጨዋቾች በጅማ ሃኒላንድ ሆቴል በመገኘት ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ የተደረገላቸው ሲሆን ለ3 ቀን ዝግጅታቸውን ጅማ ላይ እንደሚያደርጉ ተጠቁሟል።

ስምንት አዲስ ተጨዋቾችን በማካተት ከዘጠኝ ክለቦች የተመረጡት ተጨዋቾች፦

1.ተክለማርያም ሻንቆጀማል_ጣሰው
3.ፍሬው ጌታሁን
4.ፋሲል ገ/ሚካኤል
5 አስቻለው ታመነ

6.ያሬድ ባየህ

7.ቶማስ_ስምረቱ
8.ወንድሜነህ ደረጄ
9.ኤልያስ አታሮ

10ረመዳን_የሱፍ
11.አምሳሉ ጥላሁን
12.ሱሌማን ሀሚድ
13.አስራት ቱንጃ
14.ጋዲሳ መብራቴ
15.ሸመክት ጉግሳ
16.ታፈሰ ሰለሞን
17.መሱድ መሀመድ

18.አብዱከሪም_ወርቁ
19.ሀብታሙ ተከስተ
20.ኤልያስ ማሞ
21.ሀይደር ሸሪፍ
22.ፍፁም አለሙ
23.ጌታነህ ከበደ
24.አቤል ያለው
25.አቡበከር ናስር
26.አማኑኤል ገብረሚካኤል
27.ዳዋ ሆቲሳ
28.ሙጂብ ቃሲም

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...